Fana: At a Speed of Life!

መከላከያ ሚኒስቴር በዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ተሠማርተው ወደ አገራቸው ያልተመለሱ ጥቂት የሠራዊት አባላትን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስቴር በዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ ተሠማርተው ወደ ሃገራቸው ያልተመለሱ ጥቂት የሠራዊት አባላትን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ የማብራሪያው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡…

ሩሲያ ለፖላንድ እና ቡልጋሪያ የምታቀርበውን ጋዝ አቋረጠች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለፖላንድ እና ቡልጋሪያ ስታቀርብ የነበረውን ጋዝ ማቋረጧን አስታውቃለች፡፡   የሩሲያው ግዙፍ የነዳጅ ተቋም ጋዝፕሮም እንዳስታወቀው÷ ከሩሲያ ወደ ፖላንድ እና ቡልጋሪያ ሲላክ የነበረው የጋዝ አቅርቦት ከዛሬ ጀምሮ ተቋርጧል፡፡…

በሙስና ወንጀል በመንግስት ላይ 22 ነጥብ 75 ሚሊየን ብር ጉዳት ያደረሰው ተከሳሽ ገንዘቡ አንዲወረስ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙስና ወንጀል በመፈፀም በመንግስት ላይ 22 ሚሊየን 725 ሺህ ብር ጉዳት ያደረሰው ተከሳሽ ገንዘቡ በመንግስት አንዲወረስ ተደርጓል፡፡   በአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በመሳለሚያ ካዛንችስና አራዳ ቅርንጫፍ ከሚሰሩ ሰራተኞች ጋር…

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉን የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ደርቤ አስፋው ለሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ መሃመድ አስርክበዋል፡፡…

በምዕራብ ሸዋ ዞን በ33 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የውሃ ፕሮጀክት ተገቢውን አገልግሎት እየሰጠ አይደለም-ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በ33 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የውሃ ፕሮጀክት ተገቢውን አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑን ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡   በዚህም የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር በኑሯቸው ላይ ጫና እንዳሳደረባቸው ነው…

አቶ መላኩ ከጃፓን ኢንተርናሽናል ኮርፖሬሽን ኤጀንሲ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 17፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከጃፓን ኢንተርናሽናል ኮርፖሬሽን ኤጀንሲ (ጃይካ) አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይቱ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎች የተሳተፉ ሲሆን ÷ በተለይ የኢትዮጵያን አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለማሳደግ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 1ሺህ 254 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በተደረጉ ሦስት በረራዎች ከሳዑዲ ዓረቢያ 1ሺህ 254 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን የመመለሱ ጥረት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፥ በዛሬው ዕለት በተደረጉ…

የወባ በሽታ ቁጥጥር ስራዎችን ለማጠናከር 20 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ አጎበር ለማሰራጨት ታቅዷል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ክረምት የወባ ትንኝ ቁጥጥር ስራዎችን ለማጠናከር 20 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ አጎበር እንዲሁም 1 ነጥብ 6 ሚሊየን ቤቶችን ለመርጨት መታቀዱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በዛሬው ዕለት…

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 74 ተሽከርካሪዎች ዛሬ መቐለ ደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 74 ተሽከርካሪዎች በዛሬው ዕለት መቐለ መድረሳቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታውቋል፡፡ አሁን ላይ የሰብዓዊ እርዳታው መቐለ በሚገኝ መጋዝን ውስጥ እየተራገፈ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ ከ200 ሺህ ሜትሪክ ቶን…

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ ከአሜሪካ የተለያዩ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ ከአሜሪካ የተለያዩ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያየ።   ልዑኩ ከአሜሪካ የግምጃ ቤት፣ የውጭ ጉዳይ፣ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት፣ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ…