Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካ ህብረት ቡርኪናፋሶን ከአባልነት አገደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ) የአፍሪካ ህብረት ቡርኪናፋሶን ከአባልነት ማገዱን አስታወቀ፡፡   ህብረቱ በቡርኪናፋሶ ወታደራዊ ሃይሉ መፈንቅለ መንግስት ማካሄዱን ተከትሎ ነው አገሪቱን ከአባልነት ያገደው፡፡   በቅርቡ በቡርኪናፋሶ ወታደሩ ባካሄደው…

82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር የምስረታ በዓል በእንጅባራ ከተማ በዛሬው ዕለት ተከብሯል።   በዓሉ“ድልን በቻ ሳይሆን ጀግንነትንም እናወርሳለን!” በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረው ፡፡   በበዓሉ የአማራ…

ዶ/ር ሊያ የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎትን ከድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች ጋር ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎትን ከድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች ጋር ጎብኝተዋል፡፡ ለረጅም ዓመታት የሰው ሰራሽ አካልና ድጋፍ በመስራት አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት…

በአፍሪካ ዋንጫ ካሜሩን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ካሜሩን ጋምቢያን በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡   ምሽቱን በተካሄደው ጨዋታ ካሜሩን ጋምቢያን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀለች የመጀመሪያዋ አገር ሆናለች፡፡  …

ከጉባኤው አፍሪካ የራሷን ችግር በራሷ ለመፍታት የጀመረችውን ትግል የሚያጠናክር ውሳኔ እንጠብቃለን-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የህብረቱ ጉባኤ አፍሪካ የራሷን ችግር በራሷ ለመፍታት የጀመረችውን ትግል የሚያጠናክር ውሳኔ እንደሚያሳልፍ እንጠብቃለን ሲሉ ምሁራን አመለከቱ።   በተለያዩ አካባቢዎች በ2ኛ ደረጀና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በታሪክ መምህርና…

ፋና የሀገርን ከፍታ በሚያረጋግጥ መልኩ ትውልዱ እውቀትን፣ ጥበብንና ስነ ምግባርን እንዲያዳብር የሚጫወተውን ሚና አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ከፍታ በሚያረጋግጥ መልኩ ትውልዱ እውቀትን፣ ክህሎትን፣ ጥበብን እና ስነ ምግባርን እንዲያዳብር ፋና እየተጫወተ ያለውን ሚና አጠናክሮ እንደሚቀጥል የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው አረጋገጡ።   ለወራት ተቋርጦ…

ጤና ሚኒስቴር ከአጋር አካላትያሰባሰበውን ከ21 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ያሰባሰበውን ከ21 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አስረከበ፡፡   የጤና ሚኒስቴር በአማራና አፋር ክልሎች በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የወደሙ ተቋማትን የጉዳት ደረጃ በማጥናትና ድጋፍ ሰጪ አጋር አካላትን በማማከር…

በዜጎች ላይ የደረሰውን ስብራትና የንብረት ውድመት ለመጠገን ከመቼውም ጊዜ በላይ መረባረብ ያስፈልጋል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዜጎች ላይ የደረሰውን ስብራት እና በንብረት ላይ የደረሰውን ውድመት ለመጠገን ከመቼውም ጊዜ በላይ መረባረብ ይኖርብናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር  “አገልጋይነት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አቡዳቢ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አቡዳቢ ገብተዋል። ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የአቡዳቢ ዘውዳዊ ልዑል እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መከላከያ ሰራዊት ምክትል ጠቅላይ አዛዥ መሀመድ ቢን ዛይድ…

የህብረቱ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄዱ ኢትዮጵያ ሰላም መሆኗን ለማስገንዘብ ጥሩ አጋጣሚ ይፈጥራል-አቶ ዮናስ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄዱ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢትዮጵያ ሰላም መሆኗን እንዲገነዘብ መልካም አጋጣሚ የሚፈጥር መሆኑን የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።   በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ…