Fana: At a Speed of Life!

በወልድያ ከተማና አካባቢያው ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመር ተሸካሚ ምሰሶዎች ላይ በደረሰ ቃጠሎ የተነሳ በወልድያ ከተማና አካባቢያው ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ትናንት የደረሰውን የኤሌክትሪክ ምሰሶ ቃጠሎ በሌላ…

ቻይና በኢትዮጵያ የኦክስጅን ህክምናን ለማሻሻል የሚውል 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በኢትዮጵያ የሚስተዋለውን የኦክስጅን ህክምና አቅርቦት ጥረት ለማሻሻል የሚውል 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጋለች፡፡   ድጋፉ በሀገሪቱ የኮሮና ቫይረስ መከሰቱን ተከትሎ በሆስፒታሎች እና ጤና ጣቢያዎች ላይ የተፈጠረውን…

በባኮ ቲቤ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን ባኮ ቲቤ ወረዳ ሾቦካ ከተማ አቅራቢያ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡   አደጋው ሁለት ከባድ ተሽከርካሪዎች እርስ በርስ በፈጠሩት ግጭት የተከሰተ መሆኑን ከዞኑ ከሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ…

የዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ስራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ የሚገኘው የኩላሊት እጥበት ማዕከል ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት የማድረግ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡   ማዕከሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያስገነባው መሆኑ የተገለጸ…

ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አድርጋለች፡፡   ድጋፉን ኢትዮጵያ በኮቫክስ ጥምረት አማካኝነት በተያዘው ሳምንት መረከቧን በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡…

መላው የከተማችን ነዋሪዎች፤በአፍሪካዊነታችን እየኮራን ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ስኬት በጋራ እንቁም-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሚቀጥለው ሳምንት በመዲናዋ የሚካሄደውን የአፍሪካ ህብረት 35ኛ የመሪዎች ጉባኤ አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡-   በአፍሪካዊነቴ እኮራለሁ !!…

በወጣቶች የሥራ እና ክህሎት ሥነ ባህሪ ላይ ያተኮረ ስትራቴጂ ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ያዘጋጀው በወጣቶች የሥራ እና ክህሎት ሥነ ባህሪ ላይ ያተኮረ ስትራቴጂ ጥናት ይፋ ሆነ፡፡   ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 29 የሆኑ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን መሠረት በማድረግ ለአንድ ዓመት ያህል ሲዘጋጅ የቆየው…

ኮሚሽኑ በ150 ሚሊየን ብር የተገዙ ተሽከርካሪዎችን ለክልሎች አከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በ150 ሚሊየን ብር የተገዙ ተሽከርካሪዎችን ለክልሎች በድጋፍ መልክ መስጠቱን ገለጸ።   ድጋፉን የብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ከሚሽን ምክትል ኮሚሸነር ነሲቡ ያሲን ለክልል ተወካዮች…

በጅማ በማህበር መኖሪያ ቤት ለመገንባት 7 ሚሊየን ዶላር ለቆጠቡ የዳያስፖራ አባላት የግንባታ ቦታ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በማህበር ተደራጅተው መኖሪያ ቤት ለመገንባት 7 ሚሊየን ዶላር የቆጠቡ የዳያስፖራ አባላት የግንባታ ቦታ ተረከቡ። የግንባታ ቦታው የተሰጠው በጅማ ከተማ ለመኖሪያ ቤት ልማት ከስድስት ዓመታት በፊት በማህበር ተደራጅተው ለቆጠቡ 120…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶዝ በላይ ፋይዘር የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለኢትዮጵያ 1 ሚሊየን 680 ሺህ 120 ዶዝ ፋይዘር የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አድርጋለች።   ድጋፉ በተያዘው ሳምንት በኮቫክስ ጥምረት አማካኝነት ወደ አዲስ አበባ መግባቱን በኢትዮጵያ ከአሜሪካ ኤምባሲ ያገኘው መረጃ…