የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልኡክ ጅግጅጋ ከተማ ገባ Melaku Gedif Feb 2, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልኡክ በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ ጅግጅጋ ከተማ ገባ። የልኡካን ቡድኑ ጅግጅጋ ገራድ ዊልዋል አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሶማሌ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና የሥራ ዕድል ፈጠራና የኢንተርፕራይዝ ልማትን የሚያሳልጥ የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ ነው- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራና የኢንተርፕራይዝ ልማትን የሚያሳልጥ ብቁ የሰው ሃይል ለማፍራት እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል አስታወቁ። በሀዋሳ ከተማ ለአራት ቀን ሲካሄድ የቆየው የሚኒስቴሩና የክልሎች የ2014 በጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሊያ፣ ቻድ፣ ኮትዲቯር እና ካሜሮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመካፈል የሶማሊያ፣ ቻድ፣ ኮትዲቯር እና ካሜሮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገብተዋል። ማምሻውን አዲስ አበባ የገቡት የሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ከ37 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ወረራ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ሳይወስዱ ለቆዩ 37 ሺህ 55 ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ ፈተናው እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ተወካይ ቡድን መሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ልማት ባንክ በዘመናዊ የእርሻ ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሃብቶችን እየደገፈ መሆኑን ገለጸ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በዘመናዊ የእርሻ ኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሃብቶችን በመደገፍ በዘርፉ የሚፈለገው ውጤት እንዲመጣ እየሰራ መሆኑን ገለጸ። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በጋምቤላ ክልል በእርሻ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ከተሰማሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የባህል፣ ዕደ ጥበብና ኪነ ጥበብ ዘርፍ ለልማት ያለውን ሚና ለማሳደግ እየተሰራ ነው- አቶ ቀጄላ መርዳሳ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህል፣ ዕደ ጥበብና ኪነ ጥበብ ዘርፍ በሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ያለውን ሚና ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ ገለጹ። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም…
የሀገር ውስጥ ዜና የሆሞሻ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ አስፋልት መንገድ ግንባታ ተጀመረ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሆሞሻ ህዳሴ ግድብ 100 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣ አስታወቀ፡፡ በባለስልጣኑ የምዕራብ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት አስተዳደር ቡድን አንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባንኩ ያለካርድ ከኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚያስችል አገልግሎት መስጠት ጀመረ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለካርድ ከኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚያስችል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ደንበኞች ከሲቢኢ ብር ሒሳባቸው ያለካርድ ከኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚችሉበትን አሠራር ባንኩ ተግባራዊ ማድረጉ ተገልጿል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለቻይና ህዝብና መንግስት የመልካም አዲስ ዓመት መልዕክት አስተላለፉ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለቻይና ህዝብና መንግስት የመልካም አዲስ ዓመት መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቻይናን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ ባስተላለፉት መልዕክት፥ በአስቸጋሪ ወቅት ቻይና ለኢትዮጵያ ለሰጠችው ድጋፍ መንግስት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ በተመድ የምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ልዑካን ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ዳንኤል እንድሪስ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱም በክልሉ አሁን ላይ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያ…