Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከአውሮፓ የዲፌንድ ኢትዮጵያ ግብረ ሃይል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከአውሮፓ የዲፌንድ ኢትዮጵያ ግብረ ሃይል አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸው አምባሳደር ሬድዋን አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት እና ዓለም  አቀፍ መገናኛ ብዙሃን…

በድሬዳዋ የሽብር ተግባር ሊፈጽሙ የነበሩ የሸኔ አባላትና የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ እና አካባቢው የሽብር ተግባር ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉ የአሸባሪው የሸኔ አባላትና የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ አስታወቀ።   የድሬዳዋ…

በግብርናው ዘርፍ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ ባለ ድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል-አቶ ዑመር ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው ዘርፍ አመርቂ ውጤት ለማስመዝገብ ባለ ደርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንደሚገባቸው የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን ገለጹ፡፡   ሚኒስትሩ “ግበርና ለኢኮኖሚ ዋስትና” በሚል መሪ ሀሳብ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

በመዲናዋ የመሬት ልማት ማኔጅመንት የስራ ሀላፊ ግማሽ ሚሊየን ብር ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 የመሬት አገልግሎት አስፈፃማለሁ በማለት ከግል ባለጉዳይ 500 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለው የመሬት ልማት ማኔጅመንት ኃላፊ አቶ ብርሐን ጌራ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል።   የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ…

ጥምቀትን በጎንደር ከዳያስፖራው ጋር ለማክበር አስፈላጊው ቅደመ ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥምቀትን በጎንደር ከዳያስፖራው ማኅበረሰብ ጋር በድምቀት ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራ ማጠናቀቁን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   በቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት…

በባህር ዳር ዳያስፖራው የሚሰማራባቸው ልዩ ልዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የሚሰማራባቸው ልዩ ልዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች መዘጋጀታቸውን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡   ከልዩ ልዩ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ የገቡ የዳያስፖራ አባላት በባሕር ዳር ከተማ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እና…

በጦርነቱ የተጎዳው ኢኮኖሚ እንዲነቃቃ የግል ባለሀብቱ ተሳትፎ ሊጎለብት ይገባል-ፕሮፌሰር ሙላቱ ፍቃዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ የተጎዳው ኢኮኖሚ እንዲነቃቃ የግል ባለሀብቱ ተሳትፎ ሊጎለብት እንደሚገባ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ሱዋኔ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ሙላቱ ፍቃዱ ተናገሩ።   ፕሮፌሰር ሙላቱ መንግሥት በጦርነት የተቀዛቀዘውን…

የዲጂታል ፋውንዴሽን ፕሮጀክት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በተያዘላቸው እቅድ መሰረት እየተከናወኑ ነው – ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በበላይነት የሚመራውና በዓለም ባንክ የሚደገፈው የዲጂታል ፋውንዴሽን ፕሮጀክት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በተያዘላቸው እቅድ መሰረት እየተከናወኑ መሆኑን ሚኒስትር ዴኤታዋ ሁሪያ አሊ ገለጹ፡፡…

ኢራን አንዳንድ ምዕራባውያን በሰብዓዊ መብት ስም በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የምዕራባውያን ሀገራት በሰብዓዊ መብት ስም ኢትዮጵያን ጨምሮ በሌሎች ሀገራት የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት ኢራን በጽኑ እንደምትቃወም በኢትዮጵያ የኢራን አምባሳደር ሰመድ አሊ ላኪዛዴህ ተናግረዋል፡፡   አምባሳደሩ…

የጌዴኦ ዞን በድርቅ ለተጎዱ የቦረና ዞን ነዋሪዎች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን ከነዋሪዎች ያሰባሰበውን 6 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ በድርቅ ለተጎዱ የቦረና ዞን ነዋሪዎች አበርክቷል።   ድጋፉ 100 ኩንታል በሶ፣ 50 ኩንታል የበቆሎ ዱቄት፣ 1 ሺህ ደርዘን እሽግ ውሃን ያካተተ…