በቦረና ዞን ባለፉት 2 ሳምንታት 453 የህወሓት እና ሸኔ ሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ውለዋል
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ባለፉት ሁለት ሳምንታት 453 የህወሓት እና ሸኔ ሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የቦረና ዞን አስተዳዳሪ አቶ ጃርሶ ቦሩ እንደገለጹት÷የሽብር ቡድኖቹ…