የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በሁለቱ ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ13 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ምግብ፣ አልባሳትና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረጉ።
ቢሮው ካደረገው የ13 ነጥብ 5…