Fana: At a Speed of Life!

238 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በአሸባሪው ህወሓት ዘረፋና ውድመት ተፈጽሞባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች በ238 የባንኩ ቅርንጫፎች ላይ ዘረፋና ውድመት መፈፀሙን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ።   የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ እንደገለጹት÷ የሽብር ቡድኑ በወረራ በገባባቸው አካባቢዎች…

ለተፈናቃዮች ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ በጣሊያንና ግሪክ ከሚገኙ ዳያስፖራዎች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለተፈናቃዮች ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ በጣሊያንና ግሪክ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡   በውይይቱ በጣሊያን እና ግሪክ የሚገኙ ዳያስፖራዎች፣ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ፣…

አቶ ወርቁ አይተነው ለመከላከያ ሰራዊት 50 ሰንጋዎችን አበርክቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ቀጠና ተሰማርቶ ግዳጁን በመፈፀም ላይ ለሚገኘው ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት 50 ሰንጋዎችን በስጦታ አበርክተዋል። በርክክብ ሥነ ሥርአቱ ወቅት አቶ ወርቁ አይተነው እንዳሉት…

አሸባሪው ህወሓት በፈረንጆቹ 2013 ላይ 424 የአኝዋክ ብሄረሰብ አባላትን በግፍ ጨፍጭፏል – በአሜሪካ ሚኔሶታ ኦስቲን ም/ ቤት አባሉ ኦባላ ኦባላ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በፈረንጆቹ 2013 ላይ 424 የአኝዋክ ብሄረሰብ አባላትን በግፍ መጨፍጨፉን ትውልደ ኢትዮጵያዊው እና በአሜሪካ ሜኒሶታ ኦስቲን የምክር ቤት አባሉ ኦባላ ኦባላ ገለጸ፡፡   ኦባላ ኦባላ ከውጭ መገናኛ ብዙሃን ጋር…

የተለያዩ ተቋማት የመንግስት ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች፣የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ሰራተኞች እና የምዕራብ ወለጋ ዞን የጋንጂ ወረዳ የመንግስት ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ፡፡   የአራዳ…

የኦሮሞ አባ ገዳዎች ጠ/ሚ ዐቢይ በጦር ግንባር ያስመዘገቡትን ድል አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ግንባር ድረስ ዘምተው አመራር በመስጠት ላስመዘገቡት ድል ከፍተኛ አድናቆቱን ገለጸ፡፡   የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ለጠቅለይ ሚኒስትሩ “ዐቢቹ አባ ቢያ” የሚል ስያሜንም…

የኢንዱስትሪዎችን ምርታማነት ማሳደግ በዘርፉ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው-አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪዎችን ምርትና ምርታማነት ማሳደግ በዘርፉ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ በሞጆ ከተማ የሚገኙ የቆዳ ኢንዱስትሪዎችን የጎበኙት አቶ መላኩ አለበል በኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማሩ የግል…

የተለያዩ ተቋማት ለሰራዊቱና ለተፈናቃዮች ከ29 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት እና ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ29 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርገዋል።   የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከአራቱ ተጠሪ ተቋማት ጋር በመተባበር ለመከላከያ ሰራዊት…

በደብረ ብርሃን ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ ከ3 ሺህ በላይ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ጠባሴ አካባቢ በተደረገ የኬላ ፍተሻ 1 ሺህ 937 የክላሽ እና 1 ሺህ 94 የብሬን ጥይት በአጠቃላይ 3 ሺህ 31 ጥይት ትናንት ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ በቁጥጥር ስር ውሏል።   ጥይቱ በቁጥጥር ስር የዋለው…

የኦሮሚያ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች የንቅናቄ መድረክ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው።   በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት ተሳትፈዋል።…