Fana: At a Speed of Life!

በህገ ወጥ ወረራ የተያዘ 560 ሺህ 233 ካሬ መሬት ወደ መሬት ባንክ እንዲመለስ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በህገወጥ ወረራ የተያዘ 560 ሺህ 233 ካሬ መሬት በፍርድ ቤት እግድ ምክንያት ወደ መሬት ባንክ እንዲመለስ መወሰኑ ተገለጸ።   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባወጣው…

ከሮያል ሳንድረስት የጦር አካዳሚ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የሆነው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ለገሰ ሞገስ በወታደራዊ መኮንንነት በዓለም ዝነኛ በሆነው የሮያል ሳንድረስት የጦር አካዳሚ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል።   የሮያል ሳንድረስት የጦር አካዳሚ ከተለያዩ ሀገሮች የመከላከያ ተቋማት…

የተሽከርካሪ ሰሌዳን እናስጨርሳለን ከሚሉ ግለሰቦች ህብረተሰቡ ራሱን እንዲጠብቅ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሽከርካሪ ሰሌዳን ህትመትና ስርጭት ከትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር በውክልና ተረክቦ ስራውን በማከናወን ላይ ያለው የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ጉዳይ እናስፈፅማለን በሚል ገንዘብ ከሚጠይቁ ግለሰቦች ህብረተሰቡ መጠንቀቅ እንደሚገባ…

ባለፉት 3 ዓመታት ከዳያስፖራው 9 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሃገር ቤት ተልኳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 3 ዓመታትም ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ወደ 9 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚጠጋ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሃገር ቤት መላክ መቻሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።   የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ…

የኢትዮጵያውያንን ኅብረ ብሔራዊ አንድነት የሚያሸንፍ ምድራዊ ሃይል የለም-የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተምሳሌትነት ለሀገር የሚከፈል የትኛውንምን ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ የአጋሮ ከተማ እና አካባቢ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመጀመሪያውን ምእራፍ አጠናቀው ወደ መደበኛ…

የወላይታ ዞን ለሰራዊቱ ከ179 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት እስካሁን ከ179 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ ማድረጉን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡   የወላይታ ዞን ሴቶች አደረጃጃት ከዞን፣ ከከተማ አስተዳደር እና ከወረዳ ጋር በመተባበር…

ጀግኖቻችንን ብቻ ሳይሆን ቤተሰቦቻቸውንም አንረሳም – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት ለሕዝብና ለአገራቸው ክብር መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ቤተሰቦች በመንከባከብና በማገዝ አደራውን እንደሚቀበል የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡   ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ በ83 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባውን ሆስፒታል መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በሲቲ ዞን ሺኒሌ ወረዳ የተገነባውን ሺኒሌ ሆስፒታል መርቀው ከፈቱ፡፡   ሆስፒታሉ በ83 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ መሆኑን ነው ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ያስታወቁት፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋሸና ግንባር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጋሸና ግንባር ለሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ጃንጥራር…

ዳያስፖራዎች የግል መገልገያ ዕቃዎቻቸውን ይዘው መግባት እንደሚችሉ የጉሙሩክ ኮሚሽን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገናን በዓል ለማክበር ወደ አገር ቤት የሚመጡ ዳያስፖራዎች የግል መገልገያ ዕቃዎቻቸውን ይዘው መግባት እንደሚችሉ የጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…