Fana: At a Speed of Life!

የተመድ ሰብዓዊ መብት ም/ቤት በኢትዮጵያ ላይ የጠራው ልዩ ስብሰባ ገለልተኛ አለመሆኑን እና የፖለቲካ ፍላጎት ማስፈጸሚያ መሆኑን የሚያመላክት ነው –…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ የጠራው ልዩ ስብሰባ በገለልተኛነቱ ላይ ብዙ ጥያቄችን የሚያስነሳ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

የተቀናጁ የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ማጠናከር የሚያስችል የ2 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ጋር በኢትዮጵያ ዘላቂ የተቀናጁ የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል።   የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሠረተ ልማትና ግብዓት…

አሸባሪው ህወሓት በደሴ ፋና ኤፍ ኤም ማሰራጫ ጣቢያ ላይ መጠነ ሰፊ ውድመትና ዘረፋ ፈጽሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በደሴ ፋና ኤፍ ኤም ማሰራጫ ጣቢያ ላይ መጠነ ሰፊ ውድመትና ዘረፋ መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የደሴ ፋና ኤፍ ኤም ስራ አስኪያጅ አቶ ዘሩ ከፈለኝ እንደገለጹት፥ አሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት ከተማዋን በወረራ…

አሸባሪው ህወሓት በኤም ኤስ ኤ ቢዝነስ ግሩፕ ላይ 900 ሚሊየን ብር የሚገመት ውድምት አድርሷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የቅባት እህሎችና የጥራጥሬ ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሚያስገኘው ኤም ኤስ ኤ ቢዝነስ ግሩፕ ላይ 900 ሚሊየን ብር የሚገመት ውድመት ማድረሱ ተገለጸ፡፡   የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚው አቶ…

በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ከ26 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ ስንዴን በመስኖ የማልማት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን በበጋ ወራት ከ26 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ ስንዴን በመስኖ የማልማት ስራ መጀመሩን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ጌታሁን ንጋቱ እንደገለጹት÷ በዞኑ የአገር ህልውናን…

በኮቪድ-19 ክትባት ላይ ምንም ዓይነት ሃይማኖታዊ ተጽዕኖ አለመኖሩን የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኮቪድ 19 እና ለኤች አይ ቪ ኤድስ በሚሰጠው የህክምና ሂደት እና ክትባት ላይ ምንም ዓይነት ሃይማኖታዊ ተፅዕኖ አለመኖሩን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ። “ኮቪድ-19 በኤች አይ ቪ ኤድስ የማከም ሂደት ላይ ያሳደረው አሉታዊ ተፅዕኖ…

የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አስቸኳይ ጉባኤ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች እና የዳኞችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ፣ የመንግስት ተጠሪዎችና ዳኞችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የአስተዳደሩ አስፈጻሚና ማዘጋጃ ቤት አገልግሎት አካላትን እንደገና…

የደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94.0 ሰራተኞች የዘማች አርሶ አደሮችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ፋና ኤፍ ኤም 94.0 ሰራተኞች የዘማች አርሶ አደር ቤተሰቦችን የደረሰ ሰብል ሰበሰቡ።   ሰራተኞቹ በሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ በመገኘት ነው የዘማች አርሶ አደር ቤተሰቦችን የደረሰ ሰብል የሰበሰቡት፡፡…

የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን በአፋጣኝ ወደ ስራ ለማስገባት አስፈላጊው ርብርብ ይደረጋል-አቶ ሳንዶካን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ የተመራው የአመራሮችና የሰራተኞች ልዑክ በአሸባሪው የህወሓት ዘራፊ ቡድን ዝርፊያና ውድመት የደረሰበትን የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጎብኝቷል።   በጉብኝቱ…

ሚኒስቴሩ ለሰራዊቱ እና ለተፈናቃዮች 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት እና ለተፈናቀሉ ወገኖች 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የአይነት ድጋፍ አድርጓል።   ድጋፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ÷ ዛሬ በጋሸና ግንባር በመገኘት ለመከላከያ…