ዩኒሴፍ ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 13 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች 13 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስና የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የዩኒሴፍ አማራ ክልል ማስተባበሪያ ዋና…