በአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች ወደ እንቅስቃሴ ማስገባት ያስፈልጋል – የገንዘብ ቢሮ ሃላፊዎች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መደበኛ እንቅስቃሴ ማስጀመር እንደሚገባ የአማራ እና አሮሚያ ገንዘብ ቢሮ ሃላፊዎች ገለጹ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ…