በካማሺ ዞን ዘላቂ ሠላምን ለማረጋገጥ ህዝቡ በሙሉ አቅሙ ሊተባበርና ከጸጥታ አካላት ጎን ሊቆም ይገባል-አቶ አሻድሊ ሃሰን
አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የካማሺ ዞንን ሠላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የዞኑ ሕዝብ በሙሉ አቅሙ ሊተባበርና ከጸጥታ አካላት ጎን ሊቆም እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ተናገሩ፡፡
የጠቅላይ…