Fana: At a Speed of Life!

የአሸባሪው ህወሓት አባላትም ሆኑ የዘረፉት ንብረት ከአማራ ክልል እንዳይወጡ ሕዝቡ እርምጃ እንዲወስድ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ ፣አበባ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተደመሰሰ ያለው የአሸባሪው አና ወራሪው ህወሓት አባላትም ሆኑ የዘረፉት ንብረት ከአማራ ክልል እንዳይወጡ ሕዝቡ እርምጃ እንዲወስድ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ጥሪ አቀረቡ።   የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

የጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ ፣አበባ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) የጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና በኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት ኤጀንሲ የጎንደር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሠራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ፡፡   የሁለቱ ተቋማት ሠራተኞች በጎንደር ከተማ ጠዳ ቀበሌ በመገኘት ነው የዘመች…

ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ስኬት እየተመዘገበባቸው ነው-አምባሳደር ዲና ሙፍቲ 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ የሚደርሰውን የውጭ ጫና ለመከላከል የሚደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ስኬት እየተመዘገበባቸው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለኢዜአ እንደተናገሩት፥ አንዳንድ የምዕራባውያን…

የድሬዳዋ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት ለተፈናቃዮች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በጦርነቱ ምክንያት ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ወገኖች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ምክር ቤቱ ህዝበ ሙስሊሙን በማስተባበር በየመስጅዱ…

ለአካባቢ ጥበቃ እየተሰራ ያለ ሥራና የወላይታ ሶዶ ህዝብ ተሳትፎ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ከኅብረተሰቡ ለተውጣጡ በአካባቢ ጥበቃና ጸጥታ ዘርፍ ሲሰጥ የነበረውን ሥልጠና አጠናቋል፡፡   የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ አክሊሉ ለማ÷ተመራቂ ሠልጣኞች የአከባቢያቸውን ሠላም ከማስጠበቅ ባለፈ ወደ ግንባር…

ለሽብር ተግባር ህገ-ወጥ መታወቂያ እያዘጋጀ ሲያድል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ተግባር የሚውል ህገ-ወጥ መታወቂያ በማዘጋጀት ሲያድል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የድሬዳዋ አስተዳደር አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ እዝ ኮሚቴ አስታወቀ።   ግለሰቡ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ መሰረት በቁጥጥር ስር…

አገር የማፍረስ ሙከራው በኢትዮጵያ ብቻ የሚቆም ባለመሆኑ አፍሪካውያን የ “#በቃ” ንቅናቄን በስፋት መቀላቀል አለባቸው-አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በሰብዓዊ መብትና ዴሞክራሲ ስም የሚደረገው አገር የማፍረስ ሙከራ በኢትዮጵያ ብቻ የሚቆም ባለመሆኑ አፍሪካውያን የ “#በቃ” ንቅናቄን በሰፋት መቀላቀል አለባቸው” ሲል አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ጥሪ አቀረበ፡፡  …

ኢትዮጵያን ሸጠው ለማትረፍ የሚጥሩ ባንዳዎች ሁሌም ተሸናፊዎች ናቸው-ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ሸጠው ለማትረፍ የሚጥሩ ባንዳዎች ሁሌም ተሸናፊዎች ናቸው፤ የኢትዮጵያ ክብርና ሉአላዊነት በቆራጥ ልጆቿ ተከብሮ ለዘልአለም ይኖራል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ።   አሸባሪው…

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ሰራተኞች የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ሰራተኞች በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የበቾ ወረዳ ዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ፡፡   በወረዳው በሶዮማ ቀበሌ በመገኘት የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል በመሰብሰብ፤ አለኝታነታቸውን…

የሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት 105 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት እና ምዕራባውያን የከፈቱብንን ጦርነት አሸንፈን ነፃነታችን እስከሚረጋገጥ በተለያዩ መንገዶች የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ።   ከሀዋሳ ከተማና…