Fana: At a Speed of Life!

የሬማ ከተማ ነዋሪዎች ለሰራዊቱ ከ200 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ሸዋ ዞን ሚዳወረሞ ወረዳ ሬማ ከተማ ነዋሪዎች በወሎ ግንባር ለተሰለፈው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ200 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አድርገዋል።   የሚዳወረሞ ህዝባዊ ድጋፍ አስተባባሪ ወ/ሮ ባዩሽ ስመኝ…

የጠ/ሚ ዐቢይ ወደ ግንባር መዝመት መነሳሳትን ፈጥሮልናል-የሀረር ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አህመድ ወደ ግንባር ማቅናት በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መነሳሳትን እንደፈጠረላቸው የሀረር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።   የጠቅላይ ሚኒስተሩን አርአያ ተከትሎ በመዝመት የሽብርተኛውን ቡድን ግብዓተ መሬት ከሌሎች…

በምሳሌነት ሲጠቀሱ የነበሩት አንዳንድ የምእራቡ ዓለም ሚዲያዎች የጥፋትና የውሸት ምሳሌ እየሆኑ ነው-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዜጠኝነት ትምህርት በምሳሌነት ሲጠቀሱ የነበሩት አንዳንድ የምእራቡ ዓለም ሚዲያዎች የጥፋትና የውሸት መገለጫዎች መሆናቸውን በግልጽ እየታዘብናቸው መጥተናል ሲሉ የዘርፉ ምሁራን ተናገሩ።   አሜሪካና አንዳንድ የምዕራቡ አለም ሚዲያዎች…

የቪዥን ብራይት ኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅት አባላት ወደ ግንባር እንደሚዘምቱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቪዥን ብራይት ኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅት አባላት ወደ ጦር ግንባር እንደሚዘምቱ ገለጹ።   የቪዥን ብራይት ኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅት አባላት አሸባሪው ህወሓትን ለመፋለም ወደ ጦር ግንባር እንደሚዘምቱ የድርጅት የቦርድ…

ለሰራዊቱ የሚደረገው የስንቅ ዝግጅት ሂደት ተጠናክሮ ቀጥሏል-የጌዲኦ ዞን እናቶች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሠራዊት የሚደረገው ስንቅ ዝግጅት ተጠናክሮ መቀጠሉን በጌዴኦ ዞን የሚገኙ እናቶች ገለፁ፡፡   የጌዴኦ ዞን አስተዳደር የመንግሥት ረዳት ተጠሪና የገቢ አሰባሰብ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ወ/ሮ ለምለም ከበደ አሸባሪው ህወሓት…

የላፍቶ ክ/ከተማ ለሰራዊቱ 10 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ላፍቶ ክፍለ ከተማ ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት 10 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የምግብ ድጋፍ አድርጓል።   የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ነፃነት ዳባ÷ ክፍለ ከተማው እስካሁን…

የኢትዮጵያ መንግሥት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ለሚያደርገው የሕግ ማስከበር ዘመቻ ድጋፋችንን እንገልጻለን- ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢትዮጵያ መንግስት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ለሚያደርገው የህግ ማስከበር ዘመቻ ድጋፋችንን እንገልጻለን” ሲሉ የሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ አስታወቁ።   ፕሬዚዳንቱ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድን…

የደብረ ብርሃን ከተማ ሴቶች የወገን ጦር በህወሓት ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ በመደገፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ከተማ ሴቶች አሸባሪ እና ወራሪውን ህወሓት እየተፋለሙ ለሚገኙት መከላከያ ሰራዊት፣ ልዩ ኃይል፣ ፋኖና ሚልሻ ጎን መቆማቸውን ለማሳየት በደብረ ብርሃን ከተማ ሰልፍ አካሂዷል፡፡   የድጋፍ ሰልፉ "ጣይቱ ለነፃነት" በሚል…

ባለስልጣኑ ከ800 ሺህ ብር በላይ የሚያወጣ የህክምና መድኃኒት ለሰራዊቱ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ለመከላከያ ሠራዊት የመድኃኒት አምራቾችን በማስተባበር ከ800 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የህክምና መድኃኒቶችን ለመከላከያ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስረክቧል፡፡   የባለስልጣን መስሪያ…

በጎንደር ‘ኢትዮጵያ ትጣራለች’ በሚል መርሃ ግብር 160 ሚሊየን ብር ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር አዘጋጅነት በአዲስ አበባ በተካሄደው ‘ኢትዮጵያ ትጣራለች’ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ 160 ሚሊየን ብር ተሰብስቧል።   ባለሃብቱ አቶ ወርቁ አይተነው 50 ሚሊየን ብር፣ ጎመጁ ኦይል ኢትዮጽያ 20…