Fana: At a Speed of Life!

ኢመደኤ በማህበራዊ አገልግሎት ያደሳቸውን መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) በክረምት ማህበራዊ በጎ አገልግሎት ያደሳቸውን ሁለት የአረጋውያን መኖሪያ ቤቶች ዕድሳት አጠናቆ ለነዋሪዎች ዛሬ አስረክቧል፡፡   የኢመደኤ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አንተነህ ተስፋዬ÷…

በጎንደር ከተማ አንድ ምግብ ቤት ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አንድ ምግብ ቤት ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡   የእሳት አደጋው በጎንደር ከተማ ፒያሳ አካባቢ ዛሬ ቀትር ላይ ነው የተከሰተው፡፡   የእሳት አደጋውን በእሳት አደጋ መከላከያ፣…

በሶማሌ ክልል የእንስሳት በሽታ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በቀብሪ በያ ወረዳ በገብሪ እና በጊሎ ቀበሌዎች ድንበር ተሻጋሪ የእንስሳት በሽታ ክትባት ዘመቻ የፌደራልና የክልሉ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በይፋ ተጀመረ፡፡ ክትባቱ የሚሰጠው የከብትና የፍየል ሳንባ በሽታ፣ የደስታ መሰል…

የአዲስ ከተማ ክ/ ከተማ ለሰራዊቱ ከ54 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አሰባሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለአገር መከላከያ ሰራዊት ከ54 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ መሰብሰቡን የክፍለ ከተማው አስተዳደር ገለጸ።   የክፍለ ከተማው ዋና አስፈፃሚ ወይዘሮ ሽታዬ መሀመድን ጨምሮ የክፍለ ከተማው አመራሮች ወረዳ 1…

ከደቡብ ክልል የተውጣጡ የቀድሞ የሰራዊት አባላት በግንባር መከላከያ ሰራዊትን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ከተለያዩ ዞኖችና አካባቢዎች የተውጣጡ የቀድሞ ሰራዊት አባላት ፣ ተመላሽ የሰራዊት አባላትና ሚሊሻዎች በዛሬው ዕለት በግንባር መከላከያ ሰራዊትን ተቀላቅለዋል። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የመዲናዋ ነዋሪዎች ለሕልውና ዘመቻው የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገር ህልውና ላይ የተደቀነውን አንገብጋቢ የህልውና አደጋ በሁሉም ዘርፍ ርብርብ በማድረግ የህልውና ዘመቻ ግብረ ሃይል አቋቁሞ በአጭር ጊዜ የሚተገበር መርሃግብር መንደፉን የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ።…

ለክተት አዋጅ ጥሪው የደቡብ ክልል ነዋሪዎች በከፍተኛ ስሜት ምላሽ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ህዳር 7 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓትን ለመደምሰስ ለተጠራው የክተት አዋጅ የደቡብ ክልል ነዋሪዎች በከፍተኛ ስሜት ምላሽ እየሰጡ እንደሆነ የደቡብ ክልል የመንግሥት ተጠሪ የሆኑት አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ።   አቶ ጥላሁን ከበደ እንደሚሉት እንደ ደቡብ ክልል…

ፋይዘር ክትባት እድሜያቸው 12 እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ሰዎች መስጠት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ህዳር 7 ፣2014 (ኤፍቢሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የኮቪድ19 ክትባት ዘመቻን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።   ሚኒስትሯ በመግለጫቸው ፋይዘር የተሰኘው ክትባት በአዲስ አበባ ከነገ ጀምሮ በክልል 65 ከተሞች ላይ…

ዩኒቨርሲቲው የህልውና ዘመቻው በድል እስኪጠናቀቅ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት የስንቅ ድጋፍ በታችጋይንት ለሚገኘው የወገን ጦር አስረክቧል፡፡   በዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ጉዳዮች ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር አቶ ገደፋው ሽፈራው ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት…

የኢትዮጵያን ችግር በውጪ ጣልቃ ገብነት መፍታት አይቻልም – የአሜሪካ የቀድሞ አምባሳደሮች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ችግር በውጪ አገራት ጣልቃ ገብነት ሊፈታ እንደማይችል እና መፍትሄው ከውስጥ መምጣት እንዳለበት የአሜሪካ የቀድሞ አምባሳደሮች አምባሳደር ቲቦር ናዥ እና አምባሳደር ዶናልድ ቡዝ ተናግረዋል። አምባሳደሮቹ…