Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቅንጅት የፈጠሩ አካላት በተባበረ ክንዳችን ይፈርሳሉ-ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቅንጅ የፈጠሩት አካላት በተባበረ ክንዳችን ይፈርሳሉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡   ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ዛሬ እንኳን ህዝቡ ምድሩ ሳይቀር ለኢትዮጵያ…

በባቲ በኩል ሚሌን ለመያዝ የሞከረው አሸባሪው ህወሃት በተባበረ ክንድ እየተደመሰሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 05፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ልዩ ኃይል፣ ሚሊሻና ሕዝቡ ከአገር መከለካያ ሰራዊት ጋር በመሆን በባቲ በኩል ሚሌን ለመያዝ የሞከረውን አሸባሪ ቡድን በተባበረ ክንድ እየደመሰሱት መሆኑን የካሳ ጊታ ግንባር ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ገለጹ። የካሳ ጊታ ግንባር…

የደጀን ወረዳ ተማሪዎች ወደ ግንባር የዘመቱ የሚሊሻ ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን የደጀን ወረዳ ተማሪዎች ለህልውና ዘመቻው ወደ ግንባር የዘመቱ የሚሊሻ አባላት ቤተሰቦችን ሰብል ሰብስበዋል፡፡   በመርሃ ግብሩ የተሳተፉት ተማሪዎች የአገራችንን ዳር ድንበር ለማስከበር ቤት ንብረታቸውን ትተው…

የቅዱሱ ሚካኤልን ዝክር ለጭና ተፈናቃዮች የሰጡት የጎንደር ከተማ ነዋሪ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አያናው ጎነጠ በጎንደር ከተማ የአዘዞ ክፍለ ከተማ ነዋሪ ናቸው። መተዳደሪያቸው የጥበቃ ስራ ሲሆን፥ በየዓመቱ ህዳር 12 የሚከበረውን የመላኩ ቅዱስ ሚካኤል በዓል ለፍቅራቸው መግለጫ በስሙ ይዘክራሉ።   ሀገር ሰላም በሆነችበት…

በሰሜን ሸዋ ዞን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ወደየግንባሩ ተንቀሳቀሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 12 አባላት ያሉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በ8 ግንባሮች ድጋፍና ቅስቀሳ ለማድረግ ተንቀሳቅሰዋል።   የሞረትና ጅሩ ወረዳ ሕዝብ የምክር ቤት አባል ወይዘሮ ታለፍ ፍታወቅ÷ የዘመቻው አካል…

ሬውተርስ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ የሚያቀርባቸው ዘገባዎች ሃሰተኛ ናቸው- መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሬውተርስ በኢትዮጵያ የጸደቀው የአስቸኳይ ገዚ አዋጅ ዜጎች የብሔር ማንነታቸውን የሚያመላክት መታወቂያ እንዲይዙ ያስገድዳል በሚል የሃሰት ዜና እያሰራጨ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ።   መረጃ ማጣሪያው የሬውተርስ…

በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን ለህዳሴ ግድብ ከ152 ሺህ ፓውንድ ባላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ ለህዳሴ ግድብ 152 ሺህ ፓውንድ በላይ መሰብሰቡ ተገለጸ፡፡ በእንግሊዝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ “አንድ ሺህ እራት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ” በሚል መሪ ቃል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር…

ሕፃናትና ወጣቶች አገር ተረካቢ በመሆናቸው እጅ መታጠብን ባህላቸው ሊያደርጉ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕፃናትና ወጣቶች የነገ አገር ተረካቢ በመሆናቸው እጅ መታጠብን ባህላቸው አድርገው እንዲያድጉ ሁሉም ዜጋ ኃላፊነነቱን እንዲወጣ የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ፡፡ ዓለም አቀፍ የእጅ መታጠብ ቀን በዓለም ለ14ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ…

የብድር አሰጣጥ ስርዓቱ ነባራዊ ሁኔታን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ተስተካክሏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፋት ዓመታት ከነበረበት ችግር አገግሞ ለውጥ በማምጣት ላይ እንደሚገኝ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ገለጹ፡፡   የልማት ባንክ የ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ…

በደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ለማዳረስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 03፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ 219 ሺህ ተፈናቃዮች የአስቸኳይ ጊዜ አደጋ ምላሽ ኮማንድ ፖስት በማቋቋም አስፈላጊው እርዳታ ለማዳረሰ እየተሰራ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።   የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት…