በክልሉ ከህወሓትና ሸኔ ጋር ግነኙነት አላቸው የተባሉ ከ300 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ከአሸባሪው ህወሓትና ሸኔ ጋር ግነኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን መመሪያ የተላለፉ ከ300 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ አስታወቀ።
የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ዋና ዓቃቤ…