Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ከህወሓትና ሸኔ ጋር ግነኙነት አላቸው የተባሉ ከ300 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ከአሸባሪው ህወሓትና ሸኔ ጋር ግነኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን መመሪያ የተላለፉ ከ300 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ አስታወቀ። የክልሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ዋና ዓቃቤ…

የሽብር ቡድኑን ተልዕኮ ፈጻሚ የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ትግበራ በአዲስ አበባ የሽብር ቡድኑ ህውሓትን ተልዕኮ ለማስፈፀም ሲንቀሳቀሱ ነበር የተባሉ  ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዘርፍ ሃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፈንታና የአዲስ…

ለሰራዊቱ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ በክልሉ በተለያዩ ወረዳዎች የሚገኙ ነዋሪዎች  በግንባር ለሚገኘው የሀገር…

የባሕር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ ምርቱን ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህልውና ዘመቻው በተጓዳኝ ኢኮኖሚውን ለማጠናከር የባሕር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ የመጀመሪያ የጨርቃ ጨርቅ እና አልባሳት ምርቱን ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀምሯል፡፡ በፌዴራል የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን ከተቋቋሙት 13 የኢንዱስትሪ ፓርኮች አንዱ የሆነው…

እኛ ለተፋሰሱ አገራት ቀና አመለካከት አለን እነሱ ግን ስለእኛ ግድ የላቸውም-ኡስታዝ ጀማል በሽር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)ኢትዮጵያውያን ለአባይ ተፋሰስ አገራት ቀና አመለካከት አለን እነሱ ግን ስለእኛ ግድ የላቸውም ሲሉ በግድቡ ዙሪያ የማህበረሰብ አንቂ የሆኑት ኡስታዝ ጀማል በሽር ተናገሩ የማህበረሰብ አንቂው  ከፋና ብሮደካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥እውነት…

የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን  የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣  ህዳር 01፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የ12ኛ ክፍል ፈተና  ሂደትን  በፈተና ጣቢያዎች በመገኘት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ በሀረሪ ክልል እየተሰጠ ያለውን የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከተጀመረበት ዕለት አንስቶ ያለምንም…

ለሰራዊቱ ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን  የድሬዳዋ ባለሃብቶች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ባለሃብቶች የአሸባሪውን ህወሓት ሴራ ለማጋለጥ እና  የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ  የንቅናቄ መድረክ አካሂደዋል፡፡ በመድረኩም  በገንዘብና በአይነት ከምናደርገው ድጋፍ በተጨማሪ ግንባር ድረስ በመገኘት ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን…

በትግራይ ግጭት የተካሄደው የምርመራ ሪፖርት ዓለም አቀፍ ተቀባይነት አግኝቷል-የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከተባበሩት መንግሥታት ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ጽህፈት ቤት ጋር በጣምራ በትግራይ ግጭት ላይ ያካሄዱት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ምርመራ ሪፖርት ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ማግኘቱ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት…

”በቴክኖሎጂ ውንብድና እና በማኅበራዊ ሚዲያ ሽብር ኢትዮጵያን ማሸነፍ አይቻልም’- ዶ/ር ሹመቴ ግዛው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''በቴክኖሎጂ ውንብድና እና በማኅበራዊ ሚዲያ ሽብር ኢትዮጵያን ማሸነፍ አይቻልም'' ሲሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋዳ ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ተናገሩ።   ኤጀንሲው የተለያዩ ተግባራት የተከወኑበትን አገር አቀፍ…

መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ  ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ በአዲስ አበባ  ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን  ብር በላይ ተሰበሰበ፡፡  መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ ትናንት ምሽት በአዲስ አበባ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ…