ወጣቶች ህወሓት እስከሚወገድ ለሰራዊቱ ደጀንነታቸውን ሊቀጥሉ ይገባል-የደቡብ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትወጣቶች የሽብር ቡድኑ ህወሓት ለአንድና ለመጨረሻ ጊዜ እስከሚወገድ ድረስ ደጀንነታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርቧል፡፡
በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ…