Fana: At a Speed of Life!

የባቱ ከተማ ሰራተኞች ህወሓት በሰሜን እዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር መርሃ ግብር አስበው ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባቱ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞችና አመራሮች የሰሜን እዝ መከላከያ ሰራዊት አባላት በአሻባሪው ህወሓት የተጨፈጨፉበትን ዕለት ዘክረዋል፡፡   የከተማዋ ከንቲባ አቶ ገዛህኝ ደጀኔ ዕለቱን ስናስብ የሀገራችንን ሉዓላዊነት በማስከበር እና…

ጀግኖችን ስናስብ የሽብር ቡድኑን ግብዓተ መሬት ለመፈጸም ቃል በመግባት ነው-የደባርቅ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24ን ስናስብ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሽብር ቡድኑን ግብአተ መሬት በተባበረ ክንድ ለማጠናቀቅ ቃል በመግባት ነው ሲሉ በሰሜን ጎንደር ዞን የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ''አልረሳውም እኔም የኢትዮጵያ ሠራዊት ነኝ''…

የሰራዊት አባላትና ሲቪል ሰራተኞች ሰራዊቱ በወገኑ የተከዳበትን ዕለት ዘክረውት ውለዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የምድር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ እና የመከላከያ የብሄራዊ ተጠባባቂ ሃይል የሰራዊት አባላትና ሲቪል ሰራተኞች ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም ሰራዊቱ በወገኑ የተከዳበትን ዕለት ዘክረውት ውለዋል፡፡   በወቅቱም ህይወታቸውን…

የሽብር ቡድኑ በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያደረሰው በደል መቼም አይዘነጋም- የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትህነግ አሸባሪ ቡድን ባለፋት 27 አመታት በኦሮሞ ህዝብ ላይ ያደረሰው በደል መቼም የሚዘነጋ አይደለም ሲሉ የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።   ነዋሪዎቹ አሸባሪው ህወሃት ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሰራዊት ሰሜን…

የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ህወሓት በሰሜን እዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር መርሃ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪው ህወሓት ጥቅምት 24 ሰሜን እዝ ላይ የፈፀመውን ጭፍጨፋ በሻማ ማብራት ስነስርዓት አስበዋል።   ነዋሪዎቹ አሸባሪው ህወሓት ሰሜን እዝ ላይ የፈፀመውን ጭፍጨፋ አንደኛ ዓመትን ሲያስቡ ሀገራዊ…

አሸባሪው ህውሃት ዘርን መሰረት ያደረገ ጭፍጨፋ እና ሌሎች ኢሰብዓዊ ድርጊቶችን ፈጽሟል – የሰብዓዊ መብት ኮሚሽኖች ሪፖርት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህውሃት ዘርን መሰረት ያደረገ ጭፍጨፋ እና የንብረት ዘረፋ ጭምር መፈፀሙን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ቢሮ በጋራ ያወጡት ሪፖርት አመለከተ፡፡   የኢትዮጵያ ሰብዓዊ…

ከሃዲውን የህወሓት ቡድን ለመፋለም መዘጋጀታቸውን የሐረሪ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሃዲውንና ወራሪውን የህወሓት ቡድን እስከ ግንባር ድረስ ዘምተው ለመፋለም ዝግጁ መሆናቸውን የሐረሪ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ።   በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው አሰቃቂ ግፍ አንደኛ ዓመት መታሰቢያ ''አልረሳውም…

የአባቶቻችን የድል አድራጊነት ታሪክ በእኔና በእናንተ ይደገማል እንጂ አይበላሽም-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጥቅምት 23 ቀን 2013 ዓ.ም ከሃዲው ህወሃት በሰሜን እዝ በሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር መርሃ ግብር አካዷል፡፡   በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ…

አሜሪካ አጎዋን በተመለከተ ያሳለፈችውን ውሳኔ መልሳ እንድታጤነው መንግስት ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግስት ኢትዮጵያ ከሜሪካ የቀረጥ ነፃ ዕድል የንግድ ስርዓት (አጎዋ) ተጠቃሚነቷ እንድትተገድ ያስተላለፈችውን ውሳኔ መልሳ እንድታጤነው መንግስት ጠየቀ።   የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአጎዋ ዕድልን…

በትግራይ ክልል የዘር ማጥፋት ተፈጽሟል በሚል የቀረበው ውንጅላ መሰረተ ቢስ ነው – ዓለም አቀፍ ሪፖርት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽሟል በሚል የቀረበው ውንጀላ ሃሰተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት…