Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ ነገ በሚኒስትሮች ም/ቤት የተዘጋጅው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ይቀርብለታል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሀገር ህልውናና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመከላከል በሚኒስትሮች ምክር ቤት የተዘጋጀ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ነገ ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡   በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 93/1 የውጪ…

በሐረሪ ክልል የጦር መሳሪያ ያለው ግለሰብ እንዲያስመዘግብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ማንኛውም የጦር መሳሪያ ያለው ግለሰብ በማስመዝገብ እራሱንና አካባቢውን እንዲጠብቅ ጥሪ ቀርቧል። የክልሉ ሠላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ አቶ ጥላሁን ዋደራ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

ጠላትን በደማችን እና በአጥንታችን ቀብረን የኢትዮጵያን ክብር ቀና እናደርጋለን- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የክህደት ጥቃትና አረመኔያዊ ጭፍጨፋ ያካሄደበት አንደኛ ዓመት በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየታሰበ ነው። በመታሰቢያ መርሃ ግበሩ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዕለቱን አስመልክተው መልዕክት…

በህዝቦች መራራ ትግል የተገኘው ለውጥ በባንዳዎች አይደናቀፍም- የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት በወቅታዊ ክልላዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።   የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከለተው ቀርቧል።   በኢትዮጵያ ህዝቦች መራራ ትግል የተገኘው ለውጥ በውስጥ…

“ትዳሬ እና ልጆቼ ከሀገሬ አይበልጡም”

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክተት ጥሪ ተቀብለው ለመዝመት የተመዘገቡ ሚሊሻ አባል የሽብርተኛውን ትህነግ ወራሪ ቡድን ለመደምሰስ ከአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የተላለፈውን የክተት ጥሪ ተከትሎ በርካቶች ፈጣን ምላሽ በመስጠት ወደ ግንባር መትመማቸዉን ቀጥለዋል፡፡ አቶ…

የአማራ ክልል ፖሊስ ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማዳን የአማራ ክልል መንግስት ያወጀውን የክተት ጥሪ ተቀብለው ስልጠና የወሰዱ የአማራ ልዩ ሃይል አባላት ዛሬ ተመርቀዋል፡፡   በምረቃ ስነ ስዓቱ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ጌታቸው ጀምበር፣…

ለመስክ ስራ የሚያገለግሉ 15 ተሽከርካሪዎችና 300 ሞተር ሳይክሎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ለመስክ ስራ የሚያገለግሉ 15 ተሽከርካሪዎችና 300 ሞተር ሳይክሎች ለክልሎችና ተጠሪ ተቋማት ድጋፍ ተደረገ።   ለተሽከርካሪዎቹ ግዥ በአጠቃላይ 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ወጪ ተደርጓል።…

የአዲስ አበባን ሰላምና ፀጥታ በሚፈታተኑ ጉዳዮች ላይ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባን ሰላምና ፀጥታ በሚፈታተኑ ጉዳዮች ላይ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የመዲናዋ የደኅንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል። የአዲስ አበባን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ በሽብርተኛው የህወሃት ደጋፊዎችና ናፋቂዎች…

አንድ ሆኖ በመቆምና አቅምን በማስተባበር የሽብር ቡድኑን ህልፈት ማፋጠን ይገባል-የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ በዛሬው ዕለት መግለጫ አውጥቷል፡፡   የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-   አሸባሪው ህውሓት ባለፈው ዓመት ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ የመከላከያ…

አመራሩና ህዝቡ ሙሉ አቅሙን ኢትዮጵያን ማዳን ላይ ማድረግ አለበት-የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ በወቅታዊ ክልላዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚያግዙትን የውጭ ጠላቶችና የውስጥ…