Fana: At a Speed of Life!

የእርዳታ አውሮፕላኖች ከመቀሌ የተመለሱት በስፍራው በሚገኙ የበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ በመከልከላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት የእርዳታ አውሮፕላኖች ከመቀሌ ሳያርፉ የተመለሱት በአየር ጥቃቱ ሳቢያ ሳይሆን በስፍራው በሚገኙ የበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ በመከልከላቸው መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

ለአሸባሪው ህወሓት በዓለም ዓቀፍ ተቋማት የሚደረገው ድብቅ ድጋፍ ሊያበቃ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲሱ ካቢኔ አንደኛ አመት የመጀመሪያ ሰብሰባውን በማካሄድ የተለያዩ ውሳኔዎች አስተላልፏል፡፡   የአዲስ አበባ የመዋቅራዊ ጥናት ማሻሻያ ላይ በዋናነት መሠረታዊ የህዝብ ጥያቄዎች ለሚነሳባቸዉ…

አቶ ሙስጠፌ በጅግጅጋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡   በጉብኝት መርሃ ግብሩ የክልሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱረህማን ኢድን እና ሌሎች…

አዋሽ ባንክ በጎርፍ አደጋ ለተጠቃው የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በቅርቡ በመዲዋ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰበት የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሴሚናሪ የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡   ባሳለፍነው ነሐሴ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ…

የአንድን ብሔር ሳይሆን የሁሉንም ህዝቦች እኩል ተጠቃሚነት ለማጎልበት መስራት ይገባል-አቶ ኦርዲን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የክልሉ የካቢኔ አባላት የአንድን ብሔር ሳይሆን የሁሉንም ህዝቦች እኩል ተጠቃሚነት ለማጎልበት መስራት እንደሚገባቸው የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡   የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የመጀመሪውን…

በፌስቡክ የተዋወቁ ወጣቶች ከ246 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ቴምር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በፌስቡክ የተዋወቁ 10 ወጣቶች "ቴምር ለጀግኖቻችን ስንቅ" በሚል መሪ ቃል ከ246 ሺህ ብር በላይ አሰባስበው የገዙትን ቴምር ለመከላከያ ሰራዊት አስረክበዋል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የመከላከያ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ ብርጋዴር…

ኅብረተሰቡ በአሸባሪው ህወሓት የሐሰት ውዥንብር ሳይደናገጥ አካባቢውን ጸንቶ እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት13፣2014 (ኤፍ ቢሲ)ኅብረተሰቡ በአሸባሪው ህወሓት ሐሰተኛ ውዥንብር ሳይደናገጥ አካባቢውን በፅናት እንዲጠብቅ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራር አባላት ጥሪ አቀረቡ። ሕዝቡ አሸባሪውን የህወሓት ወራሪ ኃይል በመመከት ተጋድሎ እያደረገ ለሚገኘው ሠራዊት…

በህወሓት መቃብር ላይ ለትውልድ የሚተላለፍ የድል ታሪክ እንጽፋለን ያሉ የወሎ ወጣቶች እየዘመቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የወሎ አካባቢዎች ደሴ ከተማ የተሰባሰቡ ወጣቶች የሽብርተኛውን እና ወራሪውን ትህነግ ግብዓተ መሬት በመፈፀም ዘመን ተሻሪ የድል ታሪክ እንጽፋለን በማለት ወደ ግንባር እየዘመቱ ይገኛሉ።   የአማራ ክልል መንግሥት…

ወ/ሮ አዳነች ለአቶ ኦርዲን በድሪ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አበቤ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ለተሾሙት አቶ ኦርዲን በድሪ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡   ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት…

የኢትዮ-ሩሲያ የጋራ የባይሎጂካል ጥናት ማዕከል መገንባት የሚያስችል ስምምነት ለመፈጸም ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ የሩሲያ ፌዴሬሽን አምባሳደር ኢቪግኒ ተርኪንን በቢሯቸው ተቀብለው አወያይተዋል።   በውይይታቸውም ሀገራቱ በሳይንስ፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ያሏቸውን ትብብሮች…