ከአንድ ፋብሪካ 2 ነብጥ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ንብረት ዘርፈዋል የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡራዩ ከተማ ከደለሳ ፒ ኤል ሲ የምንጣፍና ፕላስቲክ ፋብሪካ 2 ነብጥ 7 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ንብረት በቡድን የዘረፉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
ግለሰቦቹ ገፈርሳ ቀበሌ ኖኖ ልዩ ቦታው ታጠቅ በተባለ ቦታ ከምሽቱ በግምት…