Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ወጣቶች ሽብርተኛው ህወሓት የሚያሰራጨውን የሀሰት ፕሮፖጋንዳና ጥቃትት ለመመከት ዝግጁ ነን አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሓት በአፋር ክልል ሕዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ጥፋት በመመከት ላይ እና በሌሎች የክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በሰመራ ከተማ ተካሄደ። ውይይቱ የሽብር ቡድኑ ህወሓት አሁን ላይ በአፋር ክልል ሕዝብ ላይ…

ለተማሪዎች ሰርቪስ የሚሰጡ ታክሲዎች ታግደዋል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ ነው-የአ/አ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ለተማሪዎች ሰርቪስ የሚሰጡ ታክሲዎች አገልግሎት እንዳይሰጡ ታግደዋል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡   ቢሮው ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ለተማሪዎች ሰርቪስ…

በቻይና የ5ጂ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 450 ሚሊየን ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የ5ኛው ትውልድ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 450 ሚሊየን መድረሱን የሀገሪቱ ኢንዱስትሪ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   የደንበኞች አገልግሎት በተገቢው ሁኔታ የሚያሳልጡ 1 ነጥብ 16 ሚሊየን በላይ የ5 ጂ ኢንተርኔት…

ፕላን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በጀትይዞ ወደ ስራ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ በመተከል ዞን ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎችን ድጋፍ ለማድረግ ከ55 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በመያዝ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ። ፕሮጀክቱ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ተፈናቅለው ችግር ውስጥ ለሚገኙ…

አሜሪካዊው ምሁር የመንግስታቱ ድርጅትና አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የሚፈጽሙትን ሴራ አጋለጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና አሜሪካ በውስጥ ጉዳይዋ ላይ የሚያሳዩትን ጣልቃ ገብነትና አድሎ በመረጃ መመከት እና ማጋለጥ እንደሚገባት አሜሪካዊው የፖለቲካ ተንታኝና ጋዜጠኛ አንድሪው ኮርይብኮ ጠቁመዋል፡፡   ተንታኙ…

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ሃይል ፕሮጀክት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኮይሻ ኤሌክትሪክ ሃይል ፕሮጀክት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   በደቡብ ክልል በኦሞ ወንዝ ላይ እየተካሄደ የሚገኘውና ከህዳሴ ግድብ ቀጥሎ በትልቅነት 2ኛ የሆነው የኮይሻ ፕሮጀክት…

የሀዋሳ ከተማ ገቢዎች ቅ/ጽ/ቤት 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን የሀዋሳ ከተማ ገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ታምሩ ተፈሪ እንደገለጹት÷ ከከተማዋ የተለያዩ ገቢዎች 2 ነጥብ 6…

የሶማሌ ክልል አዲስ የመንግስት ምስረታ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ስድስተኛ ዓመት አንደኛ መደበኛ ስብሰባ እና የመንግስት ምስረታ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል፡፡   የሶማሌ ክልል መንግስት ምክር ቤት በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለክልል ምክር ቤት አሸናፊ ለሆኑ አዳዲስ የምክር ቤት…

የደቡብ ዕዝ በስራ አፈጻጸማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና በስራ አፈጻጸማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጥቷል፡፡   የማዕከሉ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ÷የማዕረግ ዕድገት የሰራዊት አባላቱን ግዳጅ…

ሰሜን ኮሪያ እና ደቡብ ኮሪያ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ እና ደቡብ ኮሪያ በዛሬው ዕለት የባላስቲክ ሚሳኤል ሙካራ ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡   ሰሜን ኮሪያ ባሳለፍነው ሰኞ ዕለት አዲስ የረጅም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤል ሙከራ ማድረጓ ይታወሳል፡፡   ይህን ተከትሎም…