Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ”ነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት” የፊርማ ንቅናቄ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የ"ነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግሥት" በሚል መሪ-ቃል በሀገር አቀፍ የተጀመረውን የቅስቀሳ ዘመቻ በክልሉ በይፋ አስጀምረዋል፡፡   አቶ አሻድሊ ሀሰን ዘመቻውን…

የደቡብ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መስከረም 20 በሚካሄደው ምርጫ ዙሪያ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በክልሉ የፊታችን መስከረም 20 ቀን በሚካሄደው ምርጫ ዙሪያ እየተወያየ ነው፡፡   በውይይቱ በጸጥታ ምክንያት ምርጫ ያልተካሄደባቸው፣በተለያዩ ምክንያቶች ምርጫ…

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በከፈተው ጦርነት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋናሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድ ለአማራ ብሔራዊ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአማራ ክልል ተፈናቃዮች ከ385 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማራ ክልል በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ከ385 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከተደረገው አጠቃላይ ድጋፍ ውስጥም 350 ሚሊየኑ በጥሬ ገንዘብ የተበረከተ ሲሆን ÷ 35 ሚሊየን…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ከ302 ሺህ ዶዝ በላይ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ 302 ሺህ 400 ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ድጋፍ ማድረጓን አስታወቀች፡፡   ድጋፍ የተደረገው ክትባትም ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን የተሰኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት መሆኑን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ…

ህወሓት በወረራቸው የሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች በቂ የጤና ክትትል ማግኘት ያለባቸው ዜጎች ለከፋ ችግር ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት አሸባሪ ቡድን በወረራ በያዛቸው የሰሜን ወሎ ዞን አካባቢዎች በቂ የጤና ክትትል ማግኘት ያለባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ለችግር መዳረጋቸውን የዞኑ ጤና መመሪያ አስታውቋል፡፡   የሰሜን ወሎ ዞን ጤና መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ…

“ዘማች ወጣት” በሚል ርዕስ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ"ዘማች ወጣት"በሚል ርዕስ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ከመዲናዋ ከሁሉም ክፍለ ከተማዎች የተውጣጡ ወጣቶች እና ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ ታዳሚዎች በተገኙበት የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡   የኢትዮጵያ ፕሬስ…

የደቡብ ክልል ለአፋር ክልል የ25 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል በአፋር ክልል በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎችየሚውል የ25 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ለአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አስረክበዋል፡፡…

ሰሜን ኮሪያ አዲስ የረጅም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤል ሙከራ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አዲስ የረጅም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤል ሙከራ ማድረጓ ተሰምቷል፡፡ ሙከራ የተካሄደባቸው አዲሶቹ ሚሳኤሎች 1 ሺህ 500 ኪሎ ሜትር ርቀት መምዘግዘግ መቻላቸው ነው የተገለጸው፡፡ በዚህም አብዛኛውን የጃፓን መልክዓምድር ማዳረስ…

ኢትዮጵያ በ2013 ዓ.ም ያጋጠሟትን የውስጥና የውጭ ፈተናዎች በበሳል አመራር እና በዜጎቿ አንድነት መሻገር ችላለች-የሕዝብ ተወካዮች ም/ ቤት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመላው የኢትዮጵያውያን ለ2014 አዲስ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡   ምክር ቤቱ ባስተላለፈው መልዕክት ኢትዮጵያ አገራችን በ 2013 ዓ.ም ያጋጠሟትን የውስጥና የውጭ በረካታ…