Fana: At a Speed of Life!

አልማ በሰሜን ጎንደር ዞን በህወሓት ወራራ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር ህውሃት በከፈተው ጦርነት በሰሜን ጎንደር ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች ግምቱ 1 ሚሊየን ብር የሚሆን የፊኖ ዱቄት ድጋፍ አድርጓል። ማህበሩ በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች አገልግሎት የሚውል 230 ኩንታል የፊኖ…

የአማራ ባለሃብቶች ለአፋር ክልል ተፈናቃዮች 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባለሃብቶች በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ባለሃብቶቹ ያደረጉትን ድጋፍ ሠመራ ከተማ በመገኘት ዛሬ ለአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አስረክበዋል። ከገንዘቡ ድጋፍ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሴኔጋል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ሴኔጋል ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሴኔጋል በሚኖራቸው ቆይታም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል ጋር በሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ እንደሚመክሩ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት…

ወ/ሮ አዳነች ማህበረሰቡን ዝቅ ብለው ለሚያገለግሉ ሰራተኞች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜ 02 የአገልጋይነት ክብር ቀን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማገልገል ክብር ነው! በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው ፡፡ ቀኑን ምክንያት በማድረግም ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተለይም ዘቅ ብለው ማህበረሰቡን በጽዳት…

“አገልጋይነት ታላቅነት ነው” – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አገልጋይነት ታላቅነት ነው፤ ክብር የሚገኘውም ከማገልገል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገልጸዋል፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአገልጋይነት ቀንን ምክንያት በማድረግ በማህበራዊ ትስስት ገጻቸው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

በጉራጌ ዞን መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰዱ የሚሊሻ አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የነበሩ ምልምል የሚሊሻ አባላት በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል፡፡   በደቡብ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ…

በማይጠብሪ በኩል ወረራ ለመፈጽም የሞከረው አሸባሪው ህወሓት እየተመታ ወደ መጣበት ተመልሷል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ በኩል ወደ አማራ ክልል ለመግባትና ወረራ ለመፈጸም የሞከረው የአሸባሪው ትህነግ ቡድን እየተመታ ወደ መጣበት መመለሱን የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለአለም ፈንታሁን ተናግረዋል።   ዋና አስተዳዳሪው ለፋና…

በየደረጃው ያለው የአገልጋይነት ስሜት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ መሄድ አለበት-ወ/ሮ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ማገልገል ከምንም በላይ ክቡር የሆነ ተግባር መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአገልጋይነት ክብር ቀንን በማስመልከት ከፅዳት ሰራተኞች እና ከጸጥታ አካላት ጋር…

ኢትዮጵያ 108 ሺህ ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ተረከበች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ተጨማሪ 108 ሺህ ዶዝ የኮሮና ቫይረስ ክትባት መረከቧን የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ክትባቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ተረክበዋል፡፡…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ለሴካፋ የሴቶች ሻምፕዮንስ ሊግ ፍጻሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ አስተናጋጅነት እየተካሄዳ ባለው የሴካፋ የሴቶች ሻምፕዮንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን የኡጋንዳ አቻውን በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፏል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች መደበኛ 90 ደቂቃውን እና…