አጣዬና አካባቢው እንዳይረጋጋ የሚሰሩ አካላትን ከህወሓትና ሸኔ እኩል መታገል ይገባል-ዶ/ር አህመዲን
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አጣዬና አካባቢው እንዳይረጋጋ የሚሰሩ አካላትን ከህወሓትና ሸኔ የሽብር ቡድኖች እኩል መታገል እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አህመዲን መሐመድ ገለጹ፡፡
የአጣዬ ከተማ ወጣቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአካባቢው ኮማንድ ፖስት፣…