የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፍ ተቋማት በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠየቀ Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ተቋማት አሸባሪው የትህነግ ቡድን ግፍ የፈጸመባቸውን ዜጎች በመደገፍ አጋርነታቸውን ሊያሳዩ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር አሳሰቡ፡፡ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር ከተባበሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና በወርቅ አምባ፣ ቡና ሜዳ እና ዝንጆሮ አፋፍ አካባቢዎች ህወሓት ያሰማራቸው የጥፋት ሃይሎች ተደመሰሱ Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በማይጠብሪ ግንባር ለማጥቃት የመጣው የከሀዲው ኮ/ል ኪሮስ ገ/ኪዳን ክፍለጦር እሱን ጨምሮ በወርቅ አምባ፣ ቡና ሜዳ እና ዝንጆሮ አፋፍ አካባቢዎች ያሰማራቸው የጥፋት መልዕክተኞቹ ተደምስሰዋል፡፡ ትላንት ለሊት 10 ሰዓት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ ተመራቂ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡ ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ በቴፒ ግቢ ለ13ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 38 ተማሪዎችን በነገው ዕለት ያስመርቃል። ተመራቂ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ሬድዋን ከሶማሌላንድ ፕሬዚዳንትጋር ተወያዩ Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ከሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ባሂ አብዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በድንበር አካባቢ ያለውን የጸጥታ እና ኤምግሬሽን ጉዳዮች እንዲሁም የባህል ልውውጥን ማሳደግ በሚቻልባቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማትን መደገፍ የሚያስችል የትብብር ስምምነት ተፈረመ Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማትን መደገፍ የሚያስችል የትብብር ስምምነት በኢትዮጵያና በጀርመን መካከል ተፈረመ። ስምምነቱ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ማእቀፍ የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልማት እና ፖሊሲን ለመደገፍ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እስካሁን 18 ቢሊየን ችግኝ ተተክሏል Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እስካሁን 18 ቢሊየን ችግኝ መትከል መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊትር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ÷የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በፈረንጆቹ 2019 ላይ በ4…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭም ይሁን የውስጥ ጠላት የኢትዮጵያን ሉአላዊነት እንዲደፍር አንፈቅድለትም-አባ ገዳዎች Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ ) “የውጭም ይሁን የውስጥ ጠላት የኢትዮጵያን ክብርና ሉአላዊነት እንዲደፍር በፍፁም አንፈቅድለትም” ሲሉ የሐይማኖት አባቶችና አባ ገዳዎች ተናገሩ። የኦሮሚያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤና አባ ገዳዎች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ላይ እየተወያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍርድ ቤቱ በሀገር ላይ ጉዳት ለማድረስ በማሴር ወንጀል የተከሰሱ 48 ግለሰቦች ላይ ዛሬ ውሳኔ ይሰጣል Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የደቡብ ዕዝ ቀዳማዊ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ከአሸባሪው ህወሓት ጋር በማበር በሰራዊቱና ሀገር ላይ ጉዳት ለማድረስ በማሴር ወንጀል በተከሰሱ የዕዙ አባላት ላይ የማጠቃለያ ውሳኔ ለመስጠት ችሎት ተቀመጠ። ተከሳሾቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያዊያን እያለን አሸባሪው ህወሓት እንጂ ሀገር አትፈርስም- ዘማቹ ረ/ፕሮፌሰር Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕልውና ዘመቻ ጥሪውን ተቀብለው በግንባር የሚገኙት ረዳት ፕሮፌሰር ጌትነት አልማው "እኛ ኢትዮጵያዊያን እያለን አሸባሪው ህወሓት እንጂ ኢትዮጵያ አትፈርስም" ሲሉ ተናገሩ። የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህሩ ረዳት ፕሮፌሰር ጌትነት አልማው…
የሀገር ውስጥ ዜና የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በ195 ሚሊየን ብር ያስገነባቸውን ፕሮጄክቶች አስመረቀ Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በ195 ሚሊየን ብር ያስገነባቸውን የኢንተርኔት ማስፉፊያና የመረጃ ማዕከል ስራዎች አስመረቀ፡፡ የላቀ የዩኒቨርሲቲዎች ትሰስር ለዘላቂ ልማት! በሚል መሪ ቃል ትምህርታዊ ዓውደ ርዕይ በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ…