ዓለምአቀፋዊ ዜና ደቡብ ኮሪያ ከኒውክሌር የበለጠ አቅም ያለው ሚሳኤል እያበለጸገች መሆኑ ተሰማ Melaku Gedif Sep 3, 2021 0 አዲስ አባባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ከኒውክሌር ጦር የተሻለ አቅም ያለው ሚሳኤል እያበለጸገች መሆኑ ተሰምቷል፡፡ አዲሱ ሚሳኤል ከምድር በታች የተቀበሩ የጦር መሳሪያዎችን የማውደም አቅም እንዲኖረው ተደርጎ የተሰራ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ ሚሳኤሉ ከ350 እስከ 400…
የሀገር ውስጥ ዜና በትዊተር የሚደረጉ ዘመቻዎች ውጤቶችን እያስመዘገቡ መሆኑን የማህበረሰብ አንቂዎች ገለጹ Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የኢትዮጵያን እውነት ለማስረዳት በትዊተር የሚደረጉ ዘመቻዎች የሚታዩ ውጤቶችን ማስመዝገባቸውን የማህበረሰብ አንቂዎች ተናግረዋል፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የማህበረሰብ አንቂዎች እንደገለጹት÷ዘመቻዎቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ህወሓት በያዛቸው አካባቢዎች ዓለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ለተጎጂዎች እርዳታ እያደረሱ አይደለም Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው ህወሃት በያዛቸው አካባቢዎች ዓለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ለተጎጂዎች እርዳታ እያደረሱ አለመሆኑን የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽን ገለጸ። ከፌዴራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር…
የሀገር ውስጥ ዜና የተደረገው የፖሊሲ ማሻሻያ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚዘዋወረውን የገንዘብ ስርጭት በመቀነስ የዋጋ ንረቱን ያረጋጋል-ምሁራን Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ያወጣው የፖሊሲ ማሻሻያ በኢኮኖሚ ውስጥ የሚዘዋወረውን የገንዘብ ስርጭት በመቀነስ የዋጋ ንረቱን ማረጋጋት እንደሚስችል የምጣኔ ሃብት ምሁራን ተናገሩ ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህር እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የደሴ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በደሴ ከተማ በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶች ለመከላከያ ሰራዊት ፣ለልዩ ሃይልና ሚሊሽ 1ሚሊየን 463 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ከዚህ ውስጥም 1ሚሊየን 358 ሺህ ብሩ በጥሬ ገንዘብ ሲሆን ÷ 105 ሺህ ብሩ ደግሞ በአይነት የተደረገ…
የሀገር ውስጥ ዜና በወረባቦ ሰርጎ ገብቶ የነበረው ቁራጭ የህወሓት ሃይል እየተደመሰሰ ነው Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በወረባቦ ወረዳ ሰርጎ ገብቶ የነበረው ቁራጭ የጁንታው ሃይል እየተደመሰሰ መሆኑን የወረዳው አስተዳደር የህዝብ ሰላምና ደህንነት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ መሃመድ ሰይድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲዎች የአስተዳደር ቢዝነስ ልማትና የአይሲቲ ፎረም ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲዎች የአስተዳደር ቢዝነስ ልማትና የአይሲቲ ፎረም በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ ከ40 የሚበልጡ ዩኒቨርሲቲዎች በሚሳተፉበት በዚህ ፎረም ላይ በዲጂታል መሠረተ ልማት፣ በመረጃ ደህንነትና በቴክኖሎጂ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝቡ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሰራዊቱ ህውሓት ላይ ተከታታይ ድል እንዲቀዳጅ አስችሏል-ብ/ር ጀ/ል አዳምነህ Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) “የህዝቡ ያልተቋረጠ ድጋፍ ሰራዊቱ በአሸባሪው ህውሃት ላይ ተከታታይ ድል እንዲቀዳጅ አቅም እየሆነው ነው” ሲሉ የአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ቢሮ የጸጥታ ጉዳዮች አማካሪ ብርጋዴር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ አስታወቁ። …
የሀገር ውስጥ ዜና በሀረሪ ክልል የሚስተዋለው የኮቪድ-19 ስርጭት አሳሳቢ መሆኑ ተገለጸ Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በሀረሪ ክልል በአሁኑ ወቅት የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየተባባሰ መሆኑን የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ የጤና ቢሮ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ግባችንን እናሳካለን በሚል መሪ ቃል 2013 ዓ.ም የተከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከሚመከለታቸው አካላት…
የሀገር ውስጥ ዜና የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሠራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ Melaku Gedif Sep 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አሸባሪው ትህነግ ጋር እየተፋለሙ ለሚገኙት መከላከያ ሠራዊት፣ ልዩ ኃይሎችና ሚኒሻዎች ደም ለገሱ፡፡ በደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ…