የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓትን በአጭር ጊዜ በመደምሰስ ፊታችንን ወደ ልማት እናዞራለን-የኢፌዴሪ አየር ሃይል Melaku Gedif Aug 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓትን "በአጭር ጊዜ ውስጥ በመደምሰስ ፊታችንን ወደ ልማት እናዞራለን" ሲል የኢፌዴሪ አየር ሃይል ገለጸ። የኢፌዴሪ አየር ሃይል ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክተር ኮሎኔል ተሾመ በዳዳ÷አሸባሪው ህወሓት በስልጣን በቆየበት…
የሀገር ውስጥ ዜና ወጣቶች በህወሓት ማደናገሪያ ተታለው ወደ ጦርነት መግባት የለባቸውም-በጦርነቱ የቆሰሉ ወጣቶች Melaku Gedif Aug 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት "ማደናገሪያ ተታለው ወጣቶች ወደ ጦርነት እንዳይገቡ" ሲሉ ወደ አፋር ክልል በመግባት በውጊያ ተሰልፈው የቆሰሉ የትግራይ ወጣቶች ተናገሩ፡፡ ወጣቶቹ "ሥራ ታገኛላችሁ" ተብለው በሐሰት ፕሮፓጋንዳ ተታለው ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ህብረተሰቡ አሸባሪዎች የሀገርን አንድነት ለመናድ ከሚያሰራጩት የሀሰት መረጃ ራሱን መጠበቅ አለበት- ምሁራን Melaku Gedif Aug 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውዎቹ ህወሓትና ሽኔ የሀገርና የህዝብ አንድነትን ለመናድ ከሚያሰራጩት የሐሰት ወሬ ህብረተሰቡ ራሱን መጠበቅ እንዳለበት የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርስቲ ምሁራን አሳሰቡ፡፡ ምሁራኑ "ህወሓትና ሸኔ በጥምረት ኢትዮጵያን ለማፍረስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በማዕከላዊ ጎንደር የዘማች ቤተሰቦችን የእርሻ መሬት በወቅቱ በማረስ በዘር ተሸፈነ Melaku Gedif Aug 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ህዝብ ከ6ሺ ሄክታር በላይ የዘማች ቤተሰቦች መሬትን አርሶ በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ ሃላፊ ገለጹ ። የዞኑ ግብርና መምሪያ ሃላፊ አቶ ነጋ ይስማው÷በዘንድሮ የመኸር እርሻ በህልውና ዘመቻው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ሕዝብ ራሱን ወደ ሽፍትነት የለወጠውን አሸባሪውን ህወሃት መድረሻ ሊያሳጣው ይገባል-አቶ አወል አርባ Melaku Gedif Aug 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ሕዝብ ራሱን ወደ ሽፍትነት የለወጠውን አሸባሪውን ህወሃት መድረሻ እንዲያሳጣው የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በሰመራ ለከተማ ከአርቲስቶች ጋር ተወያይተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰብዓዊ ድጋፍ እያደረጉ ያሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ቀረበ Melaku Gedif Aug 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ሰብአዊ ድጋፍ እያደረጉ ያሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ አቀረቡ። አቶ ደመቀ መንግስት በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ልትቀጥል የምትችለው አሸባሪው ህወሓት ሲጠፋ ነው-ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች Melaku Gedif Aug 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ልትቀጥል የምትችለው አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሲጠፋ መሆኑን ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡ የብልጽግና፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፣ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) እና የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በግለሰብ መጋዘን ውስጥ ያለ አግባብ የተከማቸ 800 ኩንታል ባቄላ ተያዘ Melaku Gedif Aug 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በአንድ መጋዘን ውስጥ ተከማችቶ የተገኘ 800 ኩንታል ባቄላ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ። የሀገረቱን ኢኮኖሚ ለማዳከም እና በዜጎች ዘንድ ምሬት ለመፍጠር የትህነግ ጁንታ ቡድን እና ተላላኪዎቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና በበጎ አድራጎትሽፋን ሴራ የሚሸርቡ ተቋማትን የሚቃወመው ዘመቻ እንደቀጠለ ነው Melaku Gedif Aug 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጎ አድራጎት ሽፋን ሴራ የሚሸርቡ ተቋማትን የሚቃወመው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ዛሬ ረፋድ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ÷"የምግብ እርዳታ ለህወሓት አልሰጠንም፤ ቡድኑ ሰርቆ ሊሆን ይችላል እንጂ"…
የሀገር ውስጥ ዜና በድሬዳዋ የመከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ተመላሽ የቀድሞ ሰራዊት አባላት ሽኝት ተደረገ Melaku Gedif Aug 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ለህልውና ዘመቻ የሃገር ጥሪን በመቀበል መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ተመላሽ የቀድሞ ሰራዊት አባላት ሽኝት ተደረገ፡፡ በመርሃ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሃመድ…