Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ 3ኛው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከሰቱን የሚያሳዩ ምልክቶች መታየታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በኢትዮጵያ መከሰቱን የሚያሳይ ምልክት መታየቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ።   ዶክተር ሊያ ጉዳዩን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ÷ በኢትዮጵያ ባሳለፍነው ሳምንት ብቻ 5 ሺህ 547…

የፓዊ ወረዳ የህልውና ዘመቻውን የሚቀላቀሉ ሚሊሻ እና ተጠባባቂ ሃይሎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የፓዊ ወረዳ የህልውና ዘመቻውን የሚቀላቀሉ ሚሊሻ እና ተጠባባቂ ሃይሎችን አሰልጥኖ ማስመረቁን የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ አሰፋ ገለጹ፡፡ ወረዳው የስነ-ልቦና ዝግጅት እና ተግባር ተኮር ስልጠና በመስጠት እስከ…

ህወሓት ያሰማራቸውን ሽብርተኞች በመያዝ ለህግ ማቅረብ የሚያስችል ግብረ ሃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት ያሰማራቸውን ሽብርተኞች በመያዝ ለህግ ማቅረብ እና በተደራጁ ወንጀሎች የሚሳተፉ አካላትን በመቆጣጠር የህግ የበላይነት ማስፈን የሚያስችል የጋራ ግብረ ሃይል ተቋቋመ፡፡   ግብረ ሃይሉ በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ…

ህወሓት ወረራ በፈጸመባቸው አካባቢዎች ንብረት ከመዝረፍ ባለፈ መውሰድ የማይችለውን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው ህወሓት ወረራ በፈጸመባቸው አካባቢዎች ከዘረፈው ንብረት ባለፈ መውሰድ የማይችለውን አውድሟል። የደቡብ ጎንደር ጋሳይ አካባቢ ነዋሪዎች ከፋና ብርድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷የሽብር ቡድኑ ህወሓት ታጣቂዎች ግጦሽ ውለው…

ህወሓትን  እስከ መጨረሻው ለመደምሰስ ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በቅንጅት  እንሰራለን – የውርጌሳ ከተማ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ግንባር ከተሰለፈው መከላከያ ሰራዊት ጋር በቅንጅት በመስራት ህውሓትን እስከ መጨረሻው ለመደምሰስ ጠንክረው እንደሚሰሩ የውርጌሳ ከተማ ወጣቶች ገለጹ። በቀጠናው የሚገኙ የሠራዊት ክፍሉ ከፍተኛ  አመራሮች እና  የከተማው ነዋሪዎች …

ህወሓት በመተከል ነዋሪዎች ላይ የፈጠረውን የመለያየት ሴራ በአንድነት ማክሸፍ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በስልጣን ዘመኑ በመተከል ነዋሪዎች መካከል የፈጠረውን የመለያየትና የመጠራጠር ሴራ አንድነት በመፍጠር ማክሸፍ እንደሚገባ ጥሪ ቀረበ።   የመተከል ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጋሹ ዱጋዝ በዞኑ አስተማማኝ ሰላም መፍጠር…

የህወሓት አሸባሪ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ነዋሪዎችን ምንነቱ ያልታወቀ መርፌ ወግቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት አሸባሪ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ሃብሩ ወረዳ ነዋሪዎችን ምንነቱ ያልታወቀ መርፌ ሲወጋ ማየቱን አንድ የአይን እማኝ ገለጸ።   በሀብሩ ወረዳ ቀበሌ 020 የሚኖረው ወጣት መሀመድ አንሷር እንዳለው የህወሓት አሸባሪ ቡድን…

የገንዘብ ሚኒስቴር ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ሠራተኞችና አመራሮች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   የገንዘብ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት ሠራተኞችና አመራሮች ዛሬ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ባደረጉት…

ህወሓትን ለመደምሰስ አርሶ አደሩና ወጣቶች በግንባር ደጀንነታቸውን እያሳዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመደምሰስ አርሶ አደሩና ወጣቶች በግንባር ደጀንነታቸውን እያረጋገጡ ይገኛሉ።   በወሎ ግንባር የሽብር ቡድኑን ለመደምሰስ መከላከያ ሰራዊት፣ የክልሎች ልዩ ሃይሎችና ሌሎች የጸጥታ ሃይሎች የተቀናጀ ዘመቻ…

አሸባሪው ህወሓት ሀገር ለማፍረስ የሚያደርገው ጥረት በጸጥታ አካላት ይከሽፋል-ዶ/ር እንድሪያስ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ጁንታ ሀገር ለማፍረስ የሚያደርገው ጥረት በጸጥታ አካላት ይከሽፋል አሉ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር እንድሪያስ ጌታ፡፡ የወላይታ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ከተለያዩ የጸጥታ አካላትና ባለድርሻዎች ጋር የስራ ሂደቱን በተመለከተ…