Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ትናንት በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በትናንትናው ዕለት በጣለው ከባድ ዝናብ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ የአዲስ አበበ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰለሞን ፍሰሃ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የሽብር ቡድኖቹ ግጭት ለመፍጠር ሊጠቀሙባቸው ይችላሉ ተብለው በተለዩ ቦታዎች ላይ ጠንካራ አደራጃጀት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራልና የአማራ ክልል የስራ ኃላፊዎች የሰሜን ሸዋ ዞን አጎራባች ዞኖችና ወረዳዎች ጋር የህወሓትና የሸኔ የሽብር ቡድኖችን መቆጣጠር የሚያስችል አደረጃጀት እየፈጠሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡   ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ የሚቻልበት አሰራር…

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለመከላከያ ሰራዊት 55 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 55 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የድርጅቱ አመራሮች እና ሰራተኞች ከወር ደመዛቸው ከ15 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን…

ፌዴራል ፖሊስ ህወሓት ትንኮሳ ያደረገባቸውን ስትራቴጂክ ቦታዎች አስለቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ትንኮሳ ያደረገባቸውን ስትራቴጂክ ቦታዎች የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን ማስለቀቁን አስታውቋል፡፡   አሸባሪው ህወሓት ቆቦ ከተማን በመቆጣጠር ወደ ሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች…

ዩ ኤስ ኤድ በአማራ እና አፋር ክልሎች ለተፈናቀሉ 136 ሺህ በላይ ዜጎች የእርዳታ ምግብ መላክ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩ ኤስ ኤድ በአማራ እና አፋር ክልሎች ለተፈናቀሉ 136 ሺህ በላይ ዜጎች የሚውል የእርዳታ ምግብ  መላክ መጀመሩን አስታወቀ፡፡፡ ድርጅቱ በቀጣይ በሁለቱ ክልሎች ለተፈናቀሉ ተጨማሪ 340 ሺህ ዜጎች የእርዳታ ምግብ ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን…

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡   ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ እና በማታው መርሃ ግብር ያስተማራቸውን 5 ሺህ 789 ተማሪዎች በቅርቡ ያስመርቃል፡፡   በችግኝ ተከላ…

ኢትዮጵያን ከተጋረጠባት አደጋ ለማዳን ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እንቆማለን-የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከተጋረጠባት አደጋ ለማዳን ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እንደሚቆሙ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ በከተማ አስተዳደሩ ኢትዮጵያን ለማዳን የቱንም ያህል ርቀት እንጓዛለን!፤ አስፈላጊውን መስዋዕትነት እንከፍላለን! በሚል መሪ…

በልዩ ዘመቻዎች ሃይል ማሰልጠኛ ማዕከል የመሰረታዊ ውትድርና የስልጠና መክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በልዩ ዘመቻዎች ሃይል ማሰልጠኛ ማዕከል የመሰረታዊ ወትድርና የስልጠና መክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ፡፡ የማሰልጠኛ ማዕከሉ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ዋለልኝ ታደሰ÷ በትልቅ ሞራልና ወኔ እምቢ ለሀገሬ ብለው ሀገራቸውን በቅንነትና በታማኝነት ለማገልገል ክቡር…

ህወሓትም ሆነ ኦነግ ሸኔ የሀገርን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ እንዳይጥሉ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው -አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓትም ሆነ ኦነግ ሸኔ የሀገርን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ እንዳይጥሉ የሲዳማ ህዝብና መንግስት በቁርጠኝነት እየሰሩ መሆኑን የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ አቶ ደስታ ሌዳሞ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

የተለያዩ ተቋማት ሠራተኞች ለሕልውና ዘመቻው ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ሠራተኞች ለሕልውና ዘመቻው የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታወቁ። የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አመራሮችና ሰራተኞች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ለመስጠት ቃል…