Fana: At a Speed of Life!

የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ተጠናቅቀዋል። ከየምድቦቻቸው 1ኛ እና 2ኛ በመሆን 24 ሀገራት በቀጥታ እንዲሁም ተጨማሪ 8 ሀገራት ምርጥ 3ኛ በመሆን የ32ቱን ጥሎ ማለፍ ተቀላቅለዋል።…

በገጠር አካባቢዎች የሶላር ኤሌክትሪክ ሃይል ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርሶ አደሮችን የሶላር ኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚነት ለማሳደግ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የዩኤንዲፒ አፍሪካ ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ይመስላል ተፈራ እንዳሉት ÷ በኢትዮጵያ በርካታ የገጠር…

የኢጋድ አባል ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የሳይበር ደህንነት ስጋትን ለመከላከል…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የሳይበር ደህንነት ስጋትን ለመከላከልና ፈጣን ምላሽ ለመስጠት በትብብር መስራት አለባቸው አለ፡፡ ኢጋድ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመተባበር…

የ3 ቢሊየን ብር የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት መልሶ ግንባታ ፕሮጀክት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አልፋና ካፒታል ከተሰኙ የኢንጂነሪንግ እና ዕቃ አቅራቢ ተቋማት ጋር የ3 ቢሊየን ብር የመልሶ ግንባታ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል ዳኝነት በማሕበረሰቡ ውስጥ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችንና ግጭቶችን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡ በቢሮው የባሕል ዘርፍ ኃላፊና የቢሮ ም/ኃላፊ ደግነህ ቦጋለ እንዳሉት÷…

ለቀጣናዊ ችግሮች ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ ጠንካራ ተቋም ተገንብቷል – ጄ/ል ይመር መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ተለዋዋጭ የጦርነት ባህሪን በመረዳት ለአሁናዊ የቀጣናችን ችግሮች ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚችል ጠንካራ ተቋም ተገንብቷል አሉ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ሃላፊ ጄነራል ይመር መኮንን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…

ፈረንሳይ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ መንግሥት በኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የፈረንሳይ መንግሥት በመልዕክቱ÷ አዲስ የተመረጡ የፓርላማ አባላትን፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትን እንዲሁም በሒደቱ…

የዓለም ዋንጫ የምድብ 3ኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ዋንጫ የምድብ 3ኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 5 ሰዓት ላይ አስቀድማ ማለፏን ያረጋገጠችው ጀርመን ከኢኳዶር ጋር ጨዋታዋን የምታደርግ ይሆናል፡፡ ሁለቱንም የምድብ…

በአማራ ክልል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲሰ አበባ፤ ሰኔ 18፤ 2018 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሰሜን ጎጃም ዞን ሜጫ ወረዳ አንጉቲ ቀበሌ አስጀምረዋል፡፡ በመርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ፣ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር…

የዓለም ዋንጫ የምድብ 3ኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ዋንጫ የምድብ 3ኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 5 ሰዓት ላይ አስቀድማ ማለፏን ያረጋገጠችው ጀርመን ከኢኳዶር ጋር ጨዋታዋን የምታደርግ ይሆናል፡፡ ሁለቱንም የምድብ…