Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ የ3ዲ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂን ወደ ኢትዮጵያ ሊያስገባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ3ዲ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ለማስገባት ከኦስትሪያው ግዙፍ የግንባታ ቴክኖሎጂ አቅራቢ ባውሚት ግሩፕ ጋር ተስማምቷል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረሻድ ከማል÷ከኩባንያው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች…

በ63 ከተሞች የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት አሁን ላይ በ63 ከተሞች እየተከናወነ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነትና አመራር ሰጪነት በርካታ ከተሞች ጽዱና ምቹ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለወጪ ንግድ እድገት ጉልህ ሚና እያበረከተ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ 9 ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው ለወጪ ንግድ እድገት ጉልህ ሚና ማበርከቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የ2017 በጀት ዓመት የሦስተኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀን አፈጻጸም እና የተሟላ…

ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ዓውድን በመገንዘብ እየተገኙ ያሉ ስኬቶችን ማስቀጠል ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ዓውድን በመገንዘብ እየተገኙ ያሉ ስኬቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ እና የዘርፎች ዕቅድ አፈጻጸም ምክትል…

በትግራይ ክልል ምርታማነትን ለማሳደግ ዘመናዊ አሰራርን መከተል ይገባል –  ሌ/ጄ ታደሰ ወረደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘርፍን ለማዘመንና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል ዘመናዊ አሰራርን መከተል ይገባል ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌ/ጄ ታደሰ ወረደ ገለጹ፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ከባለድርሻ…

በመዲናዋ ለትንሳዔ በዓል የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይፈጠር በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትንሳዔ በዓል የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ የኑሮ ውድነትና ሕገ-ወጥነት መከላከል ግብረ…

3ኛው የአፍሪካ ብየዳ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው የአፍሪካ ብየዳ ፌዴሬሽን ዓመታዊ ጉባዔና ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፣ የአፍሪካ ብየዳ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት መሐመድ አብደል-አሊም (ፕ/ር) እና ሌሎች…

የብልጽግና ግባችንን ለማሳካት ተቋማት ቀን ከሌት ሊተጉ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የብልጽግና ግባችንን እና ዓመታዊ እቅዶቻችንን ለማሳካት ተቋማት ቀን ከሌት ሊተጉ ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አሳሰቡ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚና…

ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል በትብብር መስራት ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል በተቀናጀ አግባብ ሕዝቡን ባለቤት አድርጎ መስራት ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አሳሰቡ፡፡ ”ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል ሁላችንም የበኩላችንን ድርሻ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለት ሽልማቶችን ተቀዳጀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ “በአፍሪካ ምርጥ የበረራ ላይ ምግብ አቅርቦት አየር መንገድ” ሽልማት እና በአፍሪካ በቀዳሚነት በተረከባቸው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላኖቹ በሚሰጣቸው ዘመናዊ አገልግሎቶች ሽልማትን ተቀዳጅቷል፡፡ እነዚህ ሽልማቶች…