Fana: At a Speed of Life!

ወሎ የአራቱ ዜማዎች ቅኝት መገኛ የሆነው አቃፊና ብዝሃነትን የማስተናገድ አቅም ስላለው ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሎ የአራቱ ዜማዎች ቅኝት መገኛ የሆነው አቃፊ እና ብዝኃነትን በሚገባ የማስተናገድ አቅም ስላለው ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን…

ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ልጆችን የትምህርት ተጠቃሚ የሚያደርገው ፕሮጀክት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሌይፉል ኢዱኬሽን ፓዝዌይስ ኢትዮጵያ ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ልጆችን የትምህርት እድል ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል፡፡ የፕሌይፉል ኢዱኬሽን ፓዝዌይስ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ይልቃል ቻላቸው እንዳሉት÷ ፕሮጀክቱ…

በአዋጁ የተከለከሉት የፕላስቲክ ከረጢቶች የትኞቹ ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ጥር 29 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን መጠቀም የሚከለክለው አዋጅ ካሳለፍነው ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ ሕብረተሰቡም አዋጁ የወጣበትን ዓላማ በመረዳት የተከለከሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን ባለመጠቀም…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሳዑዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሳዑዲ ዓረቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፈርሃን አል ሳዑድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች…

በኒጀር በደረሰ ጥቃት መጠነኛ ጉዳት የደረሰባቸው የአስካይ አየር መንገድ አውሮፕላኖች ተጠግነው በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኒጀር ዋና ከተማ በደረሰ ጥቃት መጠነኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሁለት የአስካይ አየር መንገድ አውሮፕላኖች ተጠግነው በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ይጀምራሉ አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፡፡ አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው ማብራሪያ÷ ባለፈው ሐሙስ…

የዋትሳፕ አካውንትዎን ከጠለፋ ለመከላከል የሚረዱ የጥንቃቄ እርምጃዎች

በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዋትሳፕ (WhatsApp) አካውንት ጠለፋ በስፋት እየተለመደ የመጣና ብዙዎችን ለከፍተኛ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት እየዳረገ ያለ ችግር ነው። ይህንን ስጋት ለመከላከልና የሳይበር ደህንነትዎን ለመጠበቅ የሚከተሉትን ዋና ዋና የጥንቃቄ የጥንቃቄ እርምጃዎች መተግበር…

የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን የኃይል አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን የኃይል አቅርቦት ይበልጥ አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር ዝርጋታ ሥራ ተከናውኗል አለ የኢዮትጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ ኢንዱስትሪ ፓርኩ ከዚህ በፊት ከአዋሽ መልካሳ ማከፋፈያ ጣቢያ ኃይል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ነገ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡ 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም…

በመዲናዋ 480 ሺህ በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ 480 ሺህ በላይ በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወስደዋል አለ የከተማ አስተዳደሩ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አዋሌ መሃመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የ5 ሚሊየን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና…

በግማሽ ዓመቱ 999 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት 999 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ አይሻ-2 የንፋስ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)፣ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ…