ወሎ የአራቱ ዜማዎች ቅኝት መገኛ የሆነው አቃፊና ብዝሃነትን የማስተናገድ አቅም ስላለው ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሎ የአራቱ ዜማዎች ቅኝት መገኛ የሆነው አቃፊ እና ብዝኃነትን በሚገባ የማስተናገድ አቅም ስላለው ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን…