Fana: At a Speed of Life!

የትግራይን ሕዝብ ለግል ጥቅሙ መያዣ ያደረገው ሕገ-ወጡ ቡድን

ሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን በፕሪቶሪያው ስምምነት የተገኘውን ሰላም ከማጽናትና ህዝቡን ተጠቃሚ ከማድረግ ይልቅ፣ በድጋሚ ጦር መስበቅ ጀምሯል። የፌዴራል መንግሥት በተደጋጋሚ የሰላም ጥሪ ቢያቀርብም፣ ቡድኑ የትግራይን ሕዝብ መያዣና ታጋች በማድረግ በክልሉ የውጭ ሃይሎችን ጭምር በመጋበዝና በመላላክ…

የካይሮ አሻንጉሊቶች በአስመራ

በአፍሪካ ቀንድ የጂኦ-ፖለቲካዊ መድረክ ላይ ከሰሞኑ እጅግ አስቂኝ የሆነ ቴአትር ለእይታ በቅቷል። የመድረኩ ስያሜ "የአስመራው ቤተ-መንግሥት" የተሰኘ ሲሆን ፤ የድራማው አዘጋጅ፣ ስክሪፕት ጸሐፊና የፋይናንስ ስፖንሰር ደግሞ ካይሮ ነች። በዚህ የፖለቲካ አሻንጉሊቶች ትዕይንት ላይ በዋና…

በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ 11 ነጥብ 7 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2019 በጀት ዓመት 11 ነጥብ 7 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ይጠበቃል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ በአዳማ ጨፌ አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡…

የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በመደመር መንግሥት እይታ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ"መደመር" እሳቤ የትብብር፣ የመተማመን፣ የአንድነትና የጋራ ኃላፊነት መርህን በማጠናከር የሀገር ግንባታን ለማፋጠን የሚያበረታታ ነው። በዚህ ረገድ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የመደመርን ፍልስፍና በተግባር ከሚያሳዩ ዋና መንገዶች አንዱ ነው።…

ስፔን ከአርጀንቲና…ዓለም በጉጉት የሚጠብቀው የፍጻሜ ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፍጻሜውን ያገኛል፡፡ በፍጻሜ ጨዋታው በወጣት ተጫዋቾች የተደራጀው የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከአርጀንቲና አቻው ጋር ኒውዮርክ በሚገኘው…

በክልሉ በቅንጅት በተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል – አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አምስት ዓመታት የሰላም፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ዕቅዶች እንዲሳኩ በተከናወኑ የቅንጅት ሥራዎች አኩሪ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን። የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የሥራ ዘመን…

የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ ብሔራዊ ቡድኖች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል፡፡ የዓለም ዋንጫው የፍጻሜ ተፋላሚ ብሔራዊ ቡድኖችን የለየ ሲሆን ÷ በዚህም ስፔን እና አርጀንቲና ለዋንጫው ይፋለማሉ፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ካያ ካላስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የአውሮፓ ሕብረት የውጭ ጉዳይና የደህንነት ፖሊሲ…

እኛና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያላሳኳቸውን ጉዳዮች ልጆቻችን ዳግም እንዳያጡ በታላቅ ሃላፊነት መስራት ይገባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እኛና ከእኛ በፊት የነበሩ ሰዎች ያላሳኳቸውን ጉዳዮች ልጆቻችን ዳግም እንዳያጡ በታላቅ ሃላፊነት መስራት ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ለመቄዶንያ የሚደረገው ድጋፍ ሰብዓዊነትንና ለሕዝብ ዘብ መቆምን የሚያሳይ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለመቄዶንያ የሚደረገው ድጋፍ ሰብዓዊነትን እና ለሕዝብ ዘብ መቆምን የሚያሳይ ተግባር ነው አሉ የመቄዶንያ በጎ አድራጎት ማህበር መስራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ቢኒያም በለጠ፡፡ ሐምሌ 4 ቀንን ለመቄዶንያ የጉብኝትና የድጋፍ ቀን አድርጎ በመሰየም ላለፉት…