Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሁን ላይ ሁለት ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የት/ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት በሁሉም የክፍል ደረጃ…

በሩብ ዓመቱ ከ262 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሶስት ወራት ለተለያዩ ዘርፎች ከ262 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተሰጥቷል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ፡፡ ሚኒስትሯ የ2018 ሩብ ዓመት አፈጻጸምን አስመልክተው ባቀረቡት ሪፖርት ፥ ባለፉት ሶስት…

አትሌት ትዕግስት አሰፋ እና ዮሚፍ ቀጀልቻ የዓመቱ ምርጥ አትሌት ዕጩ ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ እና አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ከስታዲየም ውጭ የዓመቱ ምርጥ የጎዳና ላይ ውድድር አትሌት ዕጩ ውስጥ ተካተቱ። የዓለም አትሌቲክስ በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገው መረጃ፤ አትሌቶቹ በውድድር ዓመቱ በተለያዩ የጎዳና ላይ ውድድሮች…

የፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓት ትግበራ ለኢኮኖሚ እቅዱ መሳካት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የነደፈውን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እውን ለማድረግ የተጠናከረ የፋይናንስ አስተዳደር ሥርዓትን በሁሉም የአስተዳደር መዋቅሮች መዘርጋት ይገባል አሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያዘጋጀው ዓመታዊ…

የተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪዎች ዘመኑን የዋጀ የቴክኖሎጂ እውቀት እንዲገበዩ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪዎች የዘመኑን ዲጂታል አሰራር  እና ቴክኖሎጂ የሚመጥን ትምህርት እንዲቀስሙ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው አሉ የኮሌጁ ዲን አቶ ተሰፋዬ አድማሱ ፡፡ የአዲስ አበባ ተግባረ ዕድ ፖሊቴክኒክ…

ከንቲባ አዳነች 2ኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ 2ኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሥራ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ 2ኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሥራ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ…

ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት ባህል ይበልጥ ሊዳብር ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አለመግባባቶችን በውይይት የመፍታት ባህል ይበልጥ ሊዳብር ይገባል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፡፡ አፈ ጉባዔ ታገሰ ÷ በኢትዮጵያ ሕዝብ ትብብር እውን የሆነውን የሕዳሴ ግድብ መመረቅ የኢትዮጵያ የማንሠራራት ዘመን ጅማሮ…

ኢትዮጵያ ባላት ታሪክና መብት የባሕር በር የማግኘት ጥያቄዋ የሕልውና ጉዳይ ነው – ቫይስ አድሚራል ክንዱ ገዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ባሕር ሃይል የሚሰጠውን ግዳጅ ለመወጣት የሚያስችል ሁለንተናዊ ቁመና ላይ ይገኛል አሉ የኢትዮጵያ ባሕር ሃይል አዛዥ ቫይስ አድሚራል ክንዱ ገዙ፡፡ 118ኛው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ቀን "የማትደፈር ሀገር የማይበገር ሠራዊት" በሚል…

323 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሶስት ወራት የተሰበሰበው ገቢ 323 ቢሊየን ብር ደርሷል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) የ2018 የመጀመሪያ 100 ቀናት አፈጻጸምን አስመልክተው ባቀረቡት ሪፖርት÷ በሩብ ዓመቱ ከተለያዩ…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዓለም አቀፍ ትብብሮችን ለማሳካት መሰረት የሚጥል ነው – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዓለም አቀፍ ትብብሮችን ለማሳካት መሰረት የሚጥል ነው አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፡፡ የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) በጣልያን ሮም 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በተለያዩ ሁነቶች…