Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 9 ወራት በመትጋታችንና በመልፋታችን የሚታይና የሚጨበጥ ውጤት አስመዝግበናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተመዘገቡ ስኬቶች ሳንዘናጋ ለላቀ ውጤት መትጋት አለብን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና የካቢኔ አባላት በተገኙበት የመንግሥት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው።…

በልጆች ላይ ትኩረት ያደረገ ”ናኦታ” የተሰኘ የአፋን ኦሮሞ መጽሔት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በልጆች ላይ ትኩረት ያደረገና በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሚታተም ''ናኦታ'' የተሰኘ የአፋን ኦሮሞ መጽሔት ዛሬ ተመረቀ። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ በብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሀላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፣ በህዝብ ተወካዮች…

ቻይና በግብርና ሜካናይዜሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በቻይና ብሔራዊ ማሽነሪ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ም/ፕሬዚዳንት ሊ ሻይዩ የተመራ የቢዝነስ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በግብርና ሜካናይዜሽን ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻሉባቸው ጉዳዮች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት የተላከን መልዕክት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከታንዛኒያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሐሰን (ዶ/ር) የተላከን መልዕክት ተቀበሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ዛሬ ጠዋት ከፕሬዚደንቷ የተላከውን መልዕክት…

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵ የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ድጋፉ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓቱን ለማጠናከር እና ተደራሽነቱን ለማስፋት የሚውል ነው ተብሏል፡፡ የተደረገው ድጋፍ የሲቪል ማህበረሰበ ድርጅቶችና…

በተመረጡ 222 ወረዳዎች የወባ ሥርጭትን ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ10 ክልሎች በተመረጡ 222 ወረዳዎች ላይ የወባ ሥርጭትን መቀነስ የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ጉዲሳ አሰፋ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

ተማሪዎች የሀገሪቱን የነገ ዕጣ ፋንታ የሚያሳምር እውቀት መቅሰም አለባቸው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተማሪዎች ትምህርታቸውን ጠንክረው በመማር የሀገሪቱን የነገ ዕጣ ፋንታ የሚያሳምር ብሩህ አዕምሮ መያዝ አለባቸው ሲሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳሰቡ፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ በትምህርት ዘርፉ እየተከናወኑ…

አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትራቸው አድርገው…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የቃሊቲ ሞዴል መናኸሪያ የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒሰትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ግንባታው እየተጠናቀቀ የሚገኘውን የቃሊቲ ዘመናዊ ሀገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት ሞዴል መናኸሪያን ጎብኝተዋል፡፡ መናኸሪያው በሰዓት 120…

በኦሮሚያ ክልል የሆቴሎች ዳግም ኮከብ ምዘና ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል ለሚገኙ ሆቴሎች ዳግም የደረጃ ምዘና ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ በሚኒስቴሩ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ብቃት ማረጋገጥና ደረጃ ምደባ መሪ ስራ አስፈፃሚ ታሪኩ ደምሴ÷ በክልሉ የዳግም ደረጃ…