Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ከኢትዮጵያውያን ውጪ ሌላ ማንም ሰው ግዴታ የለበትም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ጥቅም እና ፍላጎት ለማስከበር ከእኛ ኢትዮጵያውያን ውጪ ሌላ ማንም ሰው ግዴታ የለበትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኢትዮጵያን ጥቅም፣ የኢትዮጵያን…

የኢትዮጵያን ድንቅ ባሕላዊ እሴቶችና ትውፊቶችን ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ድንቅ ባሕላዊ እሴቶችና ትውፊቶችን ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ በርካታ ባህላዊ፣ ታሪካዊና ኪነ ጥበባዊ ጸጋዎች እንዳሏት ገልጸው÷…

የፌዴራል ፖሊስን የሰው ሀብት አስተዳደር የሚያዘምኑ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች…

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ያበለጸጋቸው ሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች ተመርቀዋል፡፡ የሰው ሃብት አስተዳደር (ኢአርፒ) ሥርዓቶቹ ተቋሙን ከወረቀት ንክኪ ነፃ ከማድረግ ባለፈ የሀገሪቱን የሳይበር…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 4 ሺህ 158 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ላከ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የልማት ሥራዎችን ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት እቅድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋማዊ አገልግሎት አሰጣጥን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ተዘዋውረው መመልከታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ…

ሀገራዊ ምርጫው የተሳካ እንዲሆን የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሚና የላቀ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሚና የላቀ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀምረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የኢትዮጵያን ፈጣን የአየር ትራንስፖርት እድገትና እየሰፋ…

የማሌ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ‘ዶኦሞ’ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ 'ዶኦሞ’ በዓል በፓናል ውይይትና በባህላዊ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሌሞጌንቶ ከተማ ‘የዶኦሞ ብስራት ለሀገራዊ አንድነትና ዕድገት’ በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው በዓል…

4 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በ4 ነጥብ 6 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ለማከናወን ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የተፈጥሮ ሃብት ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም መሪ ሥራ አስፈጻሚ ፋኖሴ መኮንን እንዳሉት ÷…

በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን ባሕል ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን እና ተደራሽነትን ባህል ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት፡፡ በቧንቧ እቃዎች ላይ ያሉ ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃዎችን ለማስገንዘብ እንዲሁም የሳኒቴሪ መሃንዲሶችና…