ለቀጣይ 90 ቀናት በሚከናወኑ የልማት ሥራዎች አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሳተፍ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣይ 90 ቀናት በሚከናወኑ የልማት ሥራዎች አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሳተፍ ይገባል አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለቀጣይ 90 ቀናት በሚከናወነው የንቅናቄ አጀንዳዎች ዙሪያ ለሁሉም…