Fana: At a Speed of Life!

ኢጋድ የቀጣናው ሀገራት በምግብ ራሳቸውን ለመቻል የሚያደርጉትን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) የቀጣናው ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችል ሥርዓተ-ምግብ ለመፍጠር የሚያደርጉትን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል፡፡ የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥ…

የኢጋድ ቀጣናዊ ሰላምና ደህንነት ስብስባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ቀጣናዊ ሰላም እና ደህንነት ስብስባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኢጋድ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)፣ የኢጋድ የሰላም እና ደህንነት ፕሮግራም ዳይሬክተሮች እንዲሁም ልዩ…

የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴርና የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፣ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር…

ኢትዮጵያና ስዊድን ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከስዊድን ፍትሕ ሚኒስትር ዴዔታ አንደርሽ ሆል ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ምስጋኑ በዚህ ወቅት÷ ኢትዮጵያ እና ስዊድን ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው አንስተዋል፡፡…

ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ሽያጭ ከ61 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ61 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፥ የኃይል ማመንጨት ሥራ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የባሕር ዳር ኮሪደር ልማት ሥራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሕርዳር ከተማ የቱሪዝምና ኢንቨስትመንት መዳረሻነቷን ወደ ከፍታ በሚወስድ ሥራ ላይ ትገኛለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷በዛሬው ዕለት በባሕር ዳር…

አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) የኤሌክትሮኒክስ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በመከላከያ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ስር የሚገኘውን የኤሌክትሮኒክስ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም የመከላከያን ፍላጎት ለማሳካት ኢንዱስትሪው የሚያመርታቸውን የአጭር፣…

በቤተ-ሙከራዎች ጊዜ ያለፈባቸው ኬሚካሎች ቆጠራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቤተ-ሙከራዎች ውስጥ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ኬሚካሎች ቆጠራ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ተጠባባቂ መሪ ሥራ አስፈጻሚ…

በ4 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የተጣለው እገዳ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአራት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳ መነሳቱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል፡፡ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን በመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል፣ በሕግ ባለሙያዎች ለሰብዓዊ…

ዳሎል አካባቢ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ኪልበቲ ዞን ዳሎል ወረዳ ዓዶኩዋ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል። በዩኒቨርሲቲው የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤሊያስ…