Fana: At a Speed of Life!

ደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የድሮን ቴክኖሎጂን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ በእውቀት የተገነባ ትውልድ ከማፍራት ባለፈ በምርምና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ለሀገር የሚጠቅሙ ሥራዎችን እያበረከተ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተወካይ ሬዳ ናሞ (ዶ/ር)÷ዩኒቨርሲቲው በግብርና ዘርፍ፣ በድሮን…

ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በአርሲ ዞን የወጣቱን ሰላም የማስጠበቅ ሥራ አደነቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ትናንት ምሽት በአርሲ ዞን መርቲ ወረዳ ጎራ ሲሊንጎ ቀበሌ እና አንጋዳ ከተማ ከሚገኙ የሃገር ሽማግሌዎችና የኃይማኖት አባቶች ጋር አብረው አፍጥረዋል። ከአፍጥር ሥነ-ሥርዓቱ ጎን ለጎንም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኬኛ ቤቨሬጅ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአምቦ ወረዳ በነበራቸው ጉብኝት የኬኛ ቤቨሬጅ ፋብሪካን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግበሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በጊምቢ ከተማ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግንባታን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ከተማ 'ቢፍቱ ጊምቢ' 2ኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀምረዋል፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና ሌሎች የኦሮሚያ ክልል የሥራ ሃላፊዎች በምዕራብ ወለጋ ዞን የትምህርት…

አቶ ጌታቸው ረዳ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ በክልሉ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ከመቐለ ከተማ ወጣቶች ጋር እየተወያዩ ነው። በውይይት መድረኩ ከመቐለ ከተማ ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ወጣቶች…

ኢትዮጵያና ዴንማርክ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከዴንማርክ ም/ቤት የውጭ ፖሊሲ ኮሚቴ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ እያከናወነቻቸው ያሉ ኢኒሼትቮችና የተገኙ ስኬቶች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ሁለቱ…

የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች እና ነዋሪዎች መሳተፋቸውን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል። የጉብኝቱ ተሳታፊዎች…

የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ አመራሮች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ አመራሮች እና አባላት አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል። በጉብኝት መርሐ ግብሩ የመምሪያው ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማን ጨምሮ ሌሎች በየደረጃው ያሉ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡ ማዕከሉ…

የጋራ ሀገራዊ ትርክትን ለመገንባት የሚሰራው ሥራ ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጠላ ትርክቶችን በመመከት የጋራ ሀገራዊ ትርክትን ለመገንባት የሚሰራው ሥራ ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የመገናኛ ብዙሃን እና የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ አመራሮች እና ባለሙያዎችን ያሳተፈ የውይይት…

ለ91 ሺህ የብዝኃ ሕይወት ዝርያዎች ጥበቃ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ91 ሺህ በላይ የብዝኃ ሕይወት ዝርያዎችን በመሰብሰብ ጥበቃ እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በኢንስቲትዩቱ የአዝርዕትና ሆርቲ ካልቸር ምርምር መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ውብሸት ተሾመ÷ የብዝኃ ሕይወት ሃብት…