ባለስልጣኑ ለቴሌ የመለሱትን ስልክ ቁጥር ተጠቅሞ ከግለሰቦች መሬት ለማሰጠት በሚል ገንዘብ የተቀበለው በእስራት ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣ የሆኑ ግለሰብ ለቴሌ የመለሱትን የቀድሞ ስልክ ቁጥር በመጠቀም ሀሰተኛ የነዋሪነት መታወቂያ በማዘጋጀት ባለስልጣን ነኝ በማለት ለሰባት ግለሰቦች በቴሌግራምና በኢሞ መልክት በመላክ የኢንበስትመንት መሬት እና ቦታ…