Fana: At a Speed of Life!

በባንኩ የዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት በዲጂታል አማራጮች የ5 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር ዝውውር መፈፀሙን አስታወቀ። የባንኩ የዲጂታል ባንኪንግ ዲቪዥን መርቻንትና ኤጀንት ማኔጅመንት ዳይሬክተር ብሌን ኃይለሚካኤል እንዳሉት÷ባንኩ 30 ሚሊየን…

በአማራ ክልል እስካሁን 83 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ከልል በ2016/17 የምርት ዘመን ከመኸር እርሻ እስካሁን ከ83 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የሰብል ልማት ባለሞያ እንዬ አሰፋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በመኸር እርሻ ሥራ…

በትግራይ ክልል 13 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በ2016/17 የምርት ዘመን 13 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተመሰብሰቡን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኢያሱ አብረሃ (ዶ/ር) እንደገለፁት÷በምርት ዘመኑ የማስፈፀም አቅምን በማሳደግ…

በክልሉ በ53 ሺህ ሄክታር ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉመዝ ክልል በ53 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ እንደሚከናወን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ ም/ሃላፊ አቶ አብዱልከሪም ሙሳ እንዳሉት÷ በዘንድሮ በጋ የአፈርና ውሃ ጥበቃ…

በትግራይ ክልል በ41 ማዕከላት የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ በክልል በ41 ቋሚና ተንቀሳቃሽ ማዕከላት ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑን በኢትዮ-ቴሌኮም የሰሜን ሪጅን አስታወቀ። በኢትዮ-ቴሌኮም የሰሜን ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር ሙሉ ወልደስላሴ÷ ዲስትሪክቱ ባለፉት 8 ወራት…

የፈረንሳይ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከሙአመር ጋዳፊ ገንዘብ በመቀበል ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ሳርኮዚ ከሊቢያ የቀድሞ መሪ ሙአመር ጋዳፊ ለምርጫ ቅስቀሳ 50 ሚሊየን ዩሮ ገንዘብ ተቀብለው ነበር የሚል ክስ ቀርቦባቸው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። ፈረንሳይን ከፈረንጆቹ 2007 እስከ 2012 በፕሬዚዳንትነት…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ…

የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ለሰው ልጆች ፍቅርን በመስጠትና በመረዳዳት ማክበር ይገባል – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝበ ክርስቲያኑ የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓልን ለሰው ልጆች ፍቅርንና ሰላምን በመስጠት እንዲሁም በመረዳዳትና በአብሮነት ማክበር እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች ገለፁ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት…

አፈ ጉባዔ ታገሰ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የገና በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አፈ ጉባዔ ታገሰ በመልዕክታቸው÷”መላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገና በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል…