Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል የአልሸነፍ ባይነት መንፈስን አጎናጽፎ የሉዓላዊነት ትግልን ያቀጣጠለ ነው – ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓልን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።…

72 የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሰባት ወራት 72 አዳዲስ የገጠር መንደሮችና ከተሞችን የኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል። አገልግሎቱ በዋናው የኤሌክትሪክ መረብ 69 እንዲሁም በኦፍ…

በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዘርፍ በውጤት የታጀቡ ስራዎች ተከናውነዋል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የብሄራዊ ደህንነት ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ቀንአ ያደታ (ዶ/ር) የተመራ የክትትልና ድጋፍ ቡድን አባላት በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ተገኝቶ በዛሬው ዕለት ውይይት እና ምልከታ አድርጓል፡፡ በምልከታውም…

ለዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ129ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ሥራ መግባቱን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል። 129ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም ፒያሳ አካባቢ በሚገኘው…

ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ላበረከተው አስተዋፅኦ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት እውቅና ተሰጥቶታል፡ እውቅናው የተበረከተው በአርባ ምንጭ ከተማ…

ከ13 ሺህ 500 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ኃይል ማመንጨት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ 13 ሺህ 504 ነጥብ 2 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ዘርፍ የዕቅድ ቢሮ ሥራ አስኪያጅ ጥሩወርቅ ሽፈራው፤ በኃይል…

ሚኒስቴሩ የአፈር ማዳበሪያ ከክረምት በፊት ተጓጉዞ እንዲጠናቀቅ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፈር ማዳበሪያ የክረምት ወቅት ከመግባቱ በፊት በፍጥነት ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዞ ለአርሶ አደሮች እንዲሰራጭ የሚከናወነው ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ…

የአዲስ አበባ ከተማ የባህል ፌስቲቫል ሳምንት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 16ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የባህል ፌስቲቫል ሳምንት በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የባህል ፌስቲቫሉ ለሚቀጥሉት ሶስት ቀናት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል፡፡…

41ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 41ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ገዢ ትርክት ለህብረ ብሔራዊ ሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች እና ምሁራን…

በመዲናዋ የተማሪዎች የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተማሪዎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂ ምዝገባ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ በም/ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ሥራ-አስኪያጅ ወንድሙ ሴታ (ኢ/ር)፣ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክት ዋና…