Fana: At a Speed of Life!

ም/ጠ/ሚ ተመስገን በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የሰላማዊ ትግል ውስጥ ትልቅ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በማረፋቸው የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ በሚችሉት ሁሉ…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ለገና በዓል ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

ሆስፒታሉ ያስገነባው የድንገተኛ ሕክምና ማዕከል በከፊል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ያስገነባውን የድንገተኛ ሕክምና ማዕከል በከፊል አገልግሎት አስጀምሯል። በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…

ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በጅማ ዞን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በጅማ ዞን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የመንግስት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)፣ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ…

ኮሚሽኑ በ500 ሚሊየን ብር በኮምቦልቻ ያስገነባው ሕንጻ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በ500 ሚሊየን ብር ወጪ በኮምቦልቻ ከተማ ያስገነባው ዘመናዊ የቢሮ መገልገያ ሕንጻ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የተገኙት የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ÷ ኢኮኖሚው በሚያመነጨው ልክ ገቢን አሟጦ…

በዲጂታል አገልግሎት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እና የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለማፋጠን በጋራና በትብብር መሥራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች…

መንግስት የርዕደ መሬት በታየባቸው አካባቢዎች የጉዳቱን መጠን አሠሣ እያደረገ እንደሚገኝ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የርዕደ መሬት በታየባቸው አካባቢዎች ከተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተውጣጡ የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች አሰማርቶ የጉዳቱን መጠን አሠሣ እያደረገ እንደሚገኝ ገለጸ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው ወቅታዊ መረጃ፤…

በክልሉ ለገና በዓል 10 ሚሊየን ሊትር ዘይትና 600 ሺህ ፍየልና በግ ለገበያ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለገና በዓል አስፈላጊ የፍጆታ እቃዎች በበቂ ሁኔታ ለገበያ መቅረባቸውን የክልሉ ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ገሾ÷ በክልሉ ለገና በዓል የሚያስፈልጉ መሰረታዊ ግብዓቶችን ለገበያ ለማቅረብ ከሚመለከታቸው…

የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላም በማስፈን የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት የሚያረጋገጡ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲን መርሆዎችና እሴቶች አጠናክሮ ለማስቀጠል "ከቃል እስከ ባህል” በሚል…