ሚዲያዎች ገዢ ትርክትን ለመፍጠር በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ የገነባውን ዘመናዊ ስቱዲዮ ጎብኝተዋል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት÷አሚኮ የገነባቸው የሬዲዮና የቴሌቪዥን ስቱዲዮዎች መንግስት ለጠንካራ ሚዲያ ግንባታ…