Fana: At a Speed of Life!

ሚዲያዎች ገዢ ትርክትን ለመፍጠር በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ የገነባውን ዘመናዊ ስቱዲዮ ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት÷አሚኮ የገነባቸው የሬዲዮና የቴሌቪዥን ስቱዲዮዎች መንግስት ለጠንካራ ሚዲያ ግንባታ…

ብሔራዊ ቤተ መንግስት የድላችን እና የውጣ ውረዶቻችን ድርሳን የሚነበብበት መጽሃፍ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ቤተ መንግስት ከፍ ያለ ኪናዊ ጥበብ የተላበሰ ህንጻ ብቻ ሳይሆን የታሪካችን መድብል፤ የተጋድሏችን የፈተናዎቻችን፣ የድላችን እና የውጣ ውረዶቻችን ድርሳን የሚነበብበት መጽሃፍ ነው ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ…

የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚዎች ቁጥር 74 ሚሊየን ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተሰራው ሥራ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚዎች ቁጥር 74 ሚሊየን መድረሱን የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ባለፉት የለውጥ ዓመታት…

በኦሮሚያ ክልል ለ3 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሁን ላይ ለ3 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥በክልሉ የትምህርት ጥራትን…

ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የተደረገው ጥረት ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከትናንት የተሻገሩ የፖለቲካ ስብራቶችን ለመጠገንና በሀገሪቷ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት መንግስት ያደረገው ጥረት ተጨባጭ ውጤት ማምጣቱን የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ገለጹ። የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ…

ደቡብ ኮሪያ በአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ሰዎች የ7 ቀናት ብሔራዊ ሀዘን አወጀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ ኮሪያ ዛሬ ሌሊት ላይ በተከሰተው የአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ሰዎች የሰባት ቀናት ብሔራዊ ሀዘን አወጀች። 181 ሰዎችን ከታይላንድ ባንኮክ አሳፍሮ ደቡብ ኮሪያ የደረሰው አውሮፕላን ሙአን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ…

የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚው ላይ ተጨባጭ ስኬት አምጥቷል – ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢኮኖሚው ላይ መሰረታዊ ለውጥና ተጨባጭ ስኬት ማምጣቱን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ። ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ ከተከናወኑ ትላልቅ የሪፎርም ስራዎች…

በጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ዛሬ ማምሻውን ጅቡቲ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ጅቡቲ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሃመድ አሊ የሱፍ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁሉቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የፀጥታ ጥምር ኃይል አስታውቋል፡፡ ግብረ ሃይሉ በዓሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ትብብር ላደረገው የአካባቢው ህብረተሰብ፣ ለኃይማኖት አባቶች፣ ለአስተዳደር አካላት…

በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር የጥምቀት በዓልን በድምቀት ለማክበር የዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ። ከተማ አስተዳደሩ የጥምቀት በዓልን ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለማክበር ከፀጥታ አካላትና ከማሕበረሰብ…