Fana: At a Speed of Life!

የሀገር ሉዓላዊነትንና ብሔራዊ ጥቅሞችን የሚያስጠብቅ ዘመናዊ ሰራዊት ለማደራጀት ቴክኖሎጂ ወሳኝ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የሀገር ሉዓላዊነትንና ብሔራዊ ጥቅሞችን የሚያስጠብቅ ዘመናዊ ሰራዊት ለማደራጀት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ወሳኝ ነው አሉ፡፡ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና…

ኢትዮጵያ ጥሬ ገንዘብ የማይጠቀም የማኅበረሰብ ደረጃ ላይ ለመድረስ እየሠራች ነው

በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለው የዲጂታል የፋይናንስ ግብይት እና የገንዘብ ዝውውር የቴክኖሎጂ ምጥቀት የሀገራትን የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ መዋቅር እየቀየረ ይገኛል። ኢትዮጵያ ይህንን ለውጥ በመገንዘብ ዲጂታል 2025ን ሙሉ በሙሉ አሳክታ፣ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን…

በአማራ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የጎብኚዎች ቁጥር እያደገ መጥቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የጎብኚዎች ቁጥር እያደገ መጥቷል አለ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አየለ አናውጤ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የክልሉን እምቅ የቱሪዝም ሃብት አልምቶ በመጠቀም…

በእሳት የተፈተነው፣ የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት ደጀን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሕልውና፣ የሕዝቦች ነጻነትና ዘላቂ ልማት መሰረቱ ዘላቂ ሰላምና አስተማማኝ ደህንነት መኖር ነው። በረጅም የሀገረ መንግሥት ታሪኳ በርካታ ታላላቅ ውጣ ውረዶችን፣ የውጭ ወረራዎችንና የውስጥ ፈተናዎችን ያሳለፈችው ኢትዮጵያ፣…

በገቢና ንግድ ዘርፎች ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለመፍታት በቁርጠኝነት ይሰራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገቢና ንግድ ሥርዓት ላይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት አስገዳጅ ሕግ የማስከበር ሥራ ላይ ትኩረት ይደረጋል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ በክልሉ ሕገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር፣ ኑሮ ማረጋጋት እና የታክስ…

የኢትዮጵያ የደህንነት ጋሻ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ሀገር የሕዝቦች ሰላምና ደህንነት፤ ሕልውና እና ሉዓላዊነት መሰረቱ አስተማማኝ እና ዘመናዊ የመከላከያ ተቋም መኖር ነው። የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በታሪኩ የሀገርን ዳር ድንበር ከማስከበር ባለፈ የሕዝብ አለኝታነቱን በተግባር…

የአፋር ክልል የ2019 በጀት ከ33 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ሆነ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ33 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ባካሄደው 10ኛ መደበኛ ጉባዔ የክልሉን የ2019 በጀት 33 ቢሊየን 253 ሚሊየን 416 ሺህ 348 ብር አድርጎ በሙሉ ድምጽ…

የገጠር ሽግግር ለዘላቂ ልማትና ለሁለንተናዊ ዕድገት

በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ መዋቅር ውስጥ የገጠሩ ማህበረሰብ እና የግብርናው ዘርፍ የአንበሳውን ድርሻ ይይዛሉ። ይሁን እንጂ የገጠር አካባቢዎች በባህላዊ አኗኗር ዘይቤ እና በደካማ መሠረተ ልማት ውስጥ በመቆየታቸው አጠቃላይ የሀገርን ዕድገት ወደኋላ ሲጎትተው ቆይቷል። ይህንን ችግር ለመቅረፍ…

የህገ ወጡ ህወሓት የቀውስ ጉዞ፡ ከተሳሳተ የትርክት ትግል እስከ ወቅታዊው የሞት አፋፍ

የህገ ወጡ ህወሓት የፖለቲካ አካሄድ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ጠባሳ ያኖረ ሆኗል። ድርጅቱ በረሃ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ የትግራይን ህዝብ የትግሉ መሰረት በማድረግ የተጓዘ ቢሆንም፣ የተከተላቸው ስልቶች እና የወሰናቸው ውሳኔዎች በሀገሪቱ የረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ ያሳደሩት ተፅዕኖ…

የኤሌክትሪክ ሃይል ተደራሽነትን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ ኃይል ማስቀጠያ ክፍያን በዱቤ ለሚከፍሉ ደንበኞች ይጣል የነበረውን ከ3 እስከ 9 በመቶ የሚደርስ የወለድ ክፍያ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌቱ…