Fana: At a Speed of Life!

ሃሳብን መሰረት ያደረገው የምክክሩ ስልታዊ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘመናት የተከሰቱ የፖለቲካ አለመግባባቶች፣ የትጥቅ ግጭቶች እና የተሳሳቱ ትርክቶች ሲፈትኗት ቆይተዋል። ይህንንም ተከትሎ የጋራ መፍትሔ ለማፈላለግ፣ መተማመንን ለመገንባት እና ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ሀገራዊ ምክክር…

ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዘላቂ የጤና ፋይናንስ ማሻሻያ ላይ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዘላቂ የጤና ፋይናንስ ማሻሻያ ላይ ያላቸውን አጋርነት ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሐፊ አቶ…

49ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 49ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ተጠናቅቋል። የምክር ቤቱ አባላት ከተለያዩ ተቋማት ጋር የነበሩ ትብብሮችንና የሕብረቱን ግቦች አፈጻጸም በመገምገም አቅጣጫ በማስቀመጥ ነው ጉባኤው የተጠናቀቀው፡፡…

በአረንጓዴ ዐሻራ አማካኝነት በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አማካኝነት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተቋቋሙ 120 ሺህ የችግኝ ጣቢያዎች በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል አለ የግብርና ሚኒስቴር። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ኢያሱ ኤልያስ (ፕ/ር) እንዳሉት÷…

ጆርዳን ሄንደርሰን ከብሬንትፎርድ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የመሐል ሜዳ ተጫዋች ጆርዳን ሄንደርሰን ከብሬንትፎርድ ጋር ተለያይቷል፡፡ የ36 ዓመቱ ተጫዋች በፈረንጆቹ 2025 ከአያክስ አምስተርዳም የፕሪሚየር ሊጉን ክለብ ብሬንትፎርድን መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡ ሄንደርሰን ከአንድ…

በአረንጓዴ ዐሻራ ተስፋን መትከል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያን አጠቃላይ የደን ሽፋን ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ በተሰሩ ስራዎች ወደ 23 ነጥብ 6 በመቶ ከፍ ማድረግ ያስቻለና በየዓመቱ በተከወኑ መርሐ-ግብሮች ከ48 ቢሊየን በላይ ችግኞች የተተከሉበት ታላቅ ሀገራዊ…