Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዩሮ ሰብዓዊ ድጋፍ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው የተለያዩ ሀገራት የሚሆን የ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዩሮ ሰብዓዊ ድጋፍ አጸደቀ፡፡ በዓለም ላይ በ2024 ወደ 300 ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎች ሰብአዊ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ተብሎ የሚገመት ሲሆን፥…

ሩሲያ የካንሰር መከላከያ ክትባት ለማግኘት መቃረቧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው የካንሰር መከላከያ ክትባት ለማግኘት መቃረቧን ገልጸዋል፡፡ በሞስኮ በፊውቸር ቴክኖሎጂ ፎረም ላይ ስለ ሩሲያ የህክምና ሣይንስ ወቅታዊ ሁኔታ ያነሱት ፕሬዚዳንት ፑቲን፥ ካንሰርን አስቀድሞ በመለየት እና…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስሥላሴ ከዚምባብዌ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስሥላሴ ከዚምባብዌ አቻቸው አምባሳደር ፌድሪክ ኤም ሻቫ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ። ሚኒስትሮቹ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ትብብር ላይ መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…

በዲላ፣ ወላይታ ሶዶና አርባምንጭ ከተሞች ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዲላ፣ ወላይታ ሶዶና አርባንጭ ከተሞች ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በተገኙበት ህዝባዊ ውይይት ተካሂዷል፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው…

በድሬዳዋ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በተገኙበት ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ(ዶ/ር)፣ የብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ ጸጋዬ ማሞ፣…

አምባሳደር ታዬ ከቱኒዚያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከቱኒዚያ አቻቸው ናቢል አሚር ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ሚኒስትርቹ እየተካሄደ ካለው 44ኛው የአፍሪካ ሕብረት የአስፈጻሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ነው…

በግብርናው ዘርፍ አሁንም ብዙ የቤት ሥራ አለብን – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው ዘርፍ የተሰራው ሥራ ተስፋ ሰጪ ቢሆንም አሁንም ብዙ የቤት ሥራ አለብን ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት እየተካሄደ ባለው የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ባቀረቡት ሪፖርት ነው፡፡…

የሚቺጋኑ ግለሰብ የ70 ዓመት የፍቅር ደብዳቤው እንቆቅልሽ ለመፍታት እየሞከረ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ የሚቺጋን ሰው በጨረታ ከገዛው እርሻ የመሳሪያ ሳጥን ውስጥ ያገኘውን የ70 አመት የፍቅር ደብዳቤ እንቆቅልሽ ለመፍታት እየጣረ መሆኑ ተሰማ። ዓለም የስልክና የዘመናዊ መገናኛ ውጣ ውረድን የማቅለል እድል ሳታይ በፊት ደብዳቤ ናፍቆትን መወጫ፣…

ኢትዮጵያ ለቀጠናዊ መረጋጋትና ኢኮኖሚያዊ ውህደት በቁርጠኝነት ትሰራለች – አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለቀጠናዊ መረጋጋት እና ኢኮኖሚያዊ ውህደት በቁርጠኝነት ትሰራለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ተናገሩ፡፡ በ44ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አምባሳደር ታዬ እንደተናገሩት÷ የህብረቱ ጉባኤ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሐፊና የአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሐፊ ሞሊ ፊ እና የአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመርን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…