በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 38 ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ በ 38 ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ የማጣሪያ ምርመራ እንዲደረግ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ፡፡
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በ3 መዝገብ የቀረቡ የ38 ተጠርጣሪዎችን ጉዳይ…