Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የተገነባው ሀይሌ ግራንድ ሆቴል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀይሌ ሆቴሎች እና ሪዞርቶች ግሩፕ በአዲስ አበባ ከተማ ያስገነባው ሀይሌ ግራንድ ሆቴል ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ የሆቴሉን ይፋዊ የስራ ማስጀመሪያ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ…

በመዲናዋ ከ15 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ 8 ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽሕፈት ቤት ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ ሥምንት ፕሮጀክቶችን እየገነባ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ለፕሮጀክቶቹ ግንባታም ከ15 ነጥብ 2 ቢሊየን በላይ በጀት መመደቡ ተገልጿል፡፡ በጽሕፈት ቤቱ የኮሙኒኬሽን…

በትግራይ ትምህርት ለማስጀመር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ የሚመክር ቡድን ዛሬ ወደ መቀሌ ያቀናል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት አባላት ያሉት የትምህርት ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች ቡድን ዛሬ ወደ መቀሌ ያቀናል፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደር እና መሠረተ ልማት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብርሃ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ቡድኑ ወደ መቀሌ…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት ከሶማሌ ክልል መንግስት ጋር በመሆን ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን ቤቶች አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ከሶማሌ ክልል መንግስት ጋር በመቀናጀት በጅግጅጋ ከተማ ያስገነቧቸውን ቤቶች ለተጠቃሚዎች ተላለፉ፡፡ ለአቅመ ደካማ አባወራና እማወራ የተላለፉ ቤቶች 31 መሆናቸው ተገልጿል፡፡ በመርሐ ግብሩ…

ኢትዮጵያ በተመድ ያላትን የሠላም ማሥከበር ተሳትፎ አጠናክራ ትቀጥላለች – ሜ/ጄ አዳምነህ መንግስቴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ያላትን የሰላም ማስከበር ተሳትፎ አሁን ባለው አግባብ ማስቀጠል እንድትችል ውጤታማ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው ሲሉ የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል አዛዥ ሜጄር ጄኔራል አዳምነህ መንግስቴ ተናገሩ፡፡…

ረጅም እድሜና ጤናማ ህይወት የመኖር ምስጢር

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ረጅም እድሜና ጤናማ ህይወት ለመኖር የሰው ልጅ የተለያዩ የህይወት ዘይቤዎችን ይተገብራል፡፡ ጤናማ ህይወትን ለመምራት ከሚመረጡ ዘዴዎች መካከል የአመጋገብ ስርዓትን ማስተካከል አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ አትክልትና ፍራፍሬዎች መመገብ - እነዚህ…

በቀጣዮቹ 11 ቀናት በምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ ክፍል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራል-ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 11 ቀናት በደቡብ ምዕራብ፣ በተወሰኑ የሰሜን ምሥራቅ እና የምሥራቅ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የትንበያ መረጃዎች አመላከቱ፡፡ በቀጣዮቹ 11 ቀናት በመደበኛ ሁኔታ በአብዛኛዎቹ የሀገሪቱ ክፍሎች…

ኮሚሽኑ ከዱባይ ዓለም አቀፍ ቻምበር ጋር የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለማስፋት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከዱባይ ዓለም አቀፍ ቻምበር ጋር የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን ለማስፋት በጋራ ለመስራት ተስማምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ÷ የዱባይ ዓለም አቀፍ ቻምበር የመካከለኛው ምስራቅ እና የአፍሪካ…

ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች በኢትዮጵያ መካሄዳቸው ሰፊ ዕድል ይፈጥራል – ዶ/ር በለጠ ሞላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ጉባኤዎች በኢትዮጵያ መካሄዳቸው የዓለም ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ ሰፊ ዕድል ይፈጥራል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ገለጹ፡፡ የዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ህብረት ሶስት የተለያዩ ጉባኤዎችን በአዲስ አበባ…

ክልላዊ የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሃግብር በሀላባ ዞን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሃግብር በሀላባ ዞን ዌራ ዲጆ ወረዳ እየተካሄደ ነው። የዘንድሮው የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ "የተፈጥሮ ሃብታችን ለሁለንተናዊ ብልጽግናችን"በሚል መሪ ቃል…