በጥናት የተመሠረተ የተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ እያካሄድኩ ነው – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ በተፈጥሮ ሐብት ጥበቃ ላይ የሚሠራው ሥራ የሕዝብን ችግር የሚፈታ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር ኃይለማሪያም ከፍያለው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ÷ ዘንድሮ የሚካሄደው የተፈጥሮ…