Fana: At a Speed of Life!

ናይሮቢ በኤሌክትሪክ የሚሰራ የመጀመሪያውን አውቶብስ አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬኒያ መዲና - ናይሮቢ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውንና በኤሌክትሪክ የሚሰራውን አውቶብስ ይፋ አድርጋለች። 'ፀሃያማዋ አረንጓዴ ከተማ' በመባል የምትታወቀው ናይሮቢ በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሰራ አውቶብስ መጠቀም መጀመሯ የአየር ንብረት ለውጥን…

የአዋሽ መልካሳ የኬሚካል ፋብሪካን የማምረት አቅም ለማሳደግ እንሰራለን – ኢ/ር ታከለ ዑማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ መልካሳ የኬሚካል ፋብሪካ ያሉበትን ችግሮች በመፍታት የማምረት አቅሙን ለማሳደግ እንሰራለን ሲሉ የማዕድን ሚኒስትር ኢ/ር ታከለ ዑማ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ለሀገራት ኢንደስትሪ እድገት መሰረት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተለያዩ ሀገራት ከተሞች ሃላፊዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሚላን የከተማ ምግብ ፖሊሲ ስምምነት ግሎባል ፎረም ቆይታቸው ከተለያዩ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ከንቲባዋ በቆይታቸው ከሪዮ ዴጄኔሮ ከንቲባ ኤድዋርዶ ዳኮስታ ፣ ከሚላን ከተማ ምክትል ከንቲባና…

በኦሮሚያ ክልል ለተጎዱ ወገኖችና ተቋማት የሚውል የ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ለኦሮሚያ ክልል 1ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የተደረገው ድጋፍ በክልሉ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖችና ለወደሙ ተቋማት የሚውል መሆኑ ተገልጿል፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የከተማና…

ኢትዮጵያ ባለ ልዩ ጣዕም ቡናን በዓለም አቀፍ የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ኤግዚቢሺን ላይ አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ባለ ልዩ ጣዕም ቡናን ጃፓን በተካሄደው ዓለም አቀፍ የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ኤግዚቢሺን ላይ አስተዋውቃለች፡፡ ከጥቅምት 11 እስከ 14 ቀን በቶኪዮ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ኤግዚቢሺን እና ጉባኤ ላይ በርካታ ቡና…

በ100 ሺህ ለሚቆጠሩ ወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጥረናል- አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታሰበውን ያህል ባይሆንም እንደ ክልል በ100 ሺህ የሚቆጠሩ ወጣቶች በማኅበር ተደራጅተው ሥራ እንዲፈጥሩ አድርገናል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ተናገሩ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በደቡብ ክልል ከሚገኙ የካቢኔ…

ዶ/ር ሊያ ታደሠ የአዳሬ ጤና አጠባበቅ ጣቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሠ በሐዋሳ ከተማ የሚገኘውን የአዳሬ ጤና አጠባበቅ ጣቢያን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ፥ ተቋሙ እየሰጠ ያለው አገልግሎት በባለሙያዎች የተብራራ ሲሆን ፥ ጤና ጣቢያው የቤተሰብ ምጣኔ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ…

አምባሳደር ስለሺ ከ50 በላይ የአሜሪካ ባለሃብቶች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ እና የኢፌዴሪ የገንዘበ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ከ50 በላይ የአሜሪካ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ፡፡ ባለሃብቶቹ በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ ከአጎዋ መውጣቷ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ…

በኢትዮጵያ ላይ የተሞከሩ ከ1 ሺህ 600 በላይ የሳይበር ጥቃቶች ከሸፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ በተለያዩ ተቋማት ላይ የተሞከሩ ከ1 ሺህ 600 በላይ የሳይበር ጥቃቶችን ማክሸፉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ። በመረጃና መረብ ደህንነት አስተዳደር የሳይበር ጥቃት ትንተና ቡድን መሪ አቤል…

በአቶ ዑመር ሑሴን የተመራ ልዑክ በዓለም ምግብ ፎረም እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን የተመራ ልዑክ በሮም እየተካሄደ ባለው የዓለም ምግብ ፎረም እየተሳተፈ ነው፡፡ የዓለም ምግብ ፎረም በጣልያን ሮም በፈረንጆቹ ጥቅምት 17 እስከ 21 ቀን 2022 በሚቆይ መድረክ በርካታ ተሳታፊዎች በተገኙበት ጤናማ…