Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በፋፈን የሚገኘው ዘመናዊ የግመል ማራቢያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን የሚገኘው ዘመናዊ የግመል ማራቢያ ማዕከልን ጎበኙ፡፡ የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ከትናንት በስቲያ ጅግጅጋ መግባታቸው ይታወሳል፡፡ በዚህም የብልጽግና ፓርቲ ስራ…

ኢትዮጵያ ለጅቡቲ 62 ሺህ ችግኞችን አስረከበች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 62 ሺህ ችግኞችን ለሦስተኛ ጊዜ ለጅቡቲ አስረከበች። በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራን ወደ ጎረቤት ሀገራት ለማስፋት በያዘችው እቅድ መሠረት ነው ወደ ጅቡቲ…

የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በጣናና ሐዋሳ ሐይቆች አካባቢ ሆቴል ለማልማት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በጣና እና ሐዋሳ ሐይቆች አካባቢ ሆቴል ለማልማት ከማሪዮት ኢንተርናሽናል ጋር በጋራ ተፈራረመ፡፡ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ “ፕሮቴያ ማሪዮት”ን በባህር ዳር ከተማ ጣና ሀይቅ እና በሐዋሳ ሐይቅ ደግሞ “ፎር…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ኬት ሀምፕተን ጋር በጤናው ዘርፍ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ዶክተር ሊያ ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን የማህበረሰቡን ጤና ከመጠበቅ…

በክልሉ የአርሶ አደሩን ጥያቄዎች ለመመለስ በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ ሚስራ አብደላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የአርሶ አደሩን ጥያቄዎች ለመመለስና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል ሲሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሚስራ አብደላ ተናገሩ፡፡ የክልሉ ግብርና ልማት ቢሮው የ2014 የበጋ መስኖ ልማት እቅድ አፈጻጸምና የ2015 የበጀት…

ዩኒቨርሲቲዎች የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን እየተቀበሉ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በቀጣዩ ሳምንት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ፈተኛ የሚወስዱ ተማሪዎችን እየተቀበሉ ነው፡፡ የወጣው መርሐ ግብር እንደሚያመላክተው÷ መስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ይጀምራል፡፡…

አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ስቴፋን ጆቢን ጋር በሁለቱ ሀገራት የጋራ ግንኙነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ኢትዮጵያ የፖለቲካና መሠል ልዩነቶችን በሰከነ መንገድ በውይይትና በንግግር…

አቶ ደመቀ መኮንን ለክትባቶች ተደራሽነት ከሚሰራው ዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለክትባቶች ተደራሽነት የሚሰራው ዓለም አቀፉ የክትባቶች ጥምረት(ጋቪ) ዋና ስራ አስፈጻሚ ሴዝ በርክሌይ ጋር ተወያዩ። በዚህ ወቅት አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ ከፈረንጆቹ 2021…

ሳፋሪኮም የደንበኞች የኔትወርክ አገልግሎት በአዲስ አበባ በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የደንበኞች የኔትወርክ አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ በይፋ አስጀምሯል፡፡ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ባካሄደው የደንበኞች የኔትወርክ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ አገልግሎቱን ለማስጀመር…

የነዳጅ አምራች ሀገራት የነዳጅ ምርትን ለመቀነስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ አምራችና ላኪ ሀገራት (ኦፔክ) የነዳጅ ምርትን ለመቀነስ መስማማታቸው ተሰምቷል፡፡ ሀገራቱ አሁን ላይ ያለው የነዳጅ አቅርቦት ቀውስ መፍትሄ ሳያገኝ በቀን የሚያመርቱትን ነዳጅ በ2 ሚሊየን በርሜል ለመቀነስ ተስማምተናል ብለዋል፡፡…