የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በፋፈን የሚገኘው ዘመናዊ የግመል ማራቢያ ማዕከልን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን የሚገኘው ዘመናዊ የግመል ማራቢያ ማዕከልን ጎበኙ፡፡
የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ከትናንት በስቲያ ጅግጅጋ መግባታቸው ይታወሳል፡፡
በዚህም የብልጽግና ፓርቲ ስራ…