መንግስትና ሕዝብ የታወጀባቸውን ጦርነት በመመከት የልማት ሥራ እየሠሩ ፈተናን መቋቋም እንደሚቻል አሳይተዋል – አቶ ንጉሡ ጥላሁን
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስትና ሕዝብ የታወጀባቸውን ጦርነት በመመከት የልማት ሥራ እየሠሩ ፈተናን መቋቋም እንደሚቻል አሳይተዋል ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ገለጹ፡፡
የአማራ ክልል ሥራና ስልጠና ቢሮ የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ…